የኢድ ሰላት በመላው ኢትዮጵያ በምስል
1445ኛው የኢድ አል ፈጥር በዓል እየተከበረ ነው
![](https://cdn.al-ain.com/images/2024/4/10/273-104251-434073122-828876245933223-7648033729171208464-n_700x400.jpg)
ህዝበ ሙስሊሙ የጋራ የሰላት ስነስርዓት በማከናወን በዓሉን ማክበር ጀምሯል
የታላቁ የረመዳን ጾም ወር ወደ መጠናቀቁን ተከትሎ በመላው ዓለም ላይ የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የኢድ አል ፈጥር በዓልን እያከበሩ ነው።
1445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት እየተከበረ ይገኛል።
ህዝበ ሙስሊሙ ከማለዳ ጀምሮ የጋራ የሰላት ስነስርዓት ወደሚያከናውንባቸው ሰፊ ስፍራዎችን አቅንቷል።
የሰላት ስነስርአቱ በአዲስ አበባ፣ ሀረር፣ ጋምቤላ፣ መቱ፣ ከሚሴ እና ሌሎች ከተሞች በድምቀት ተከብሯል።
ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ያገኘናቸውን የበዓሉን አከባበር የሚያሳዩ ምስሎች ይመልከቱ፦