![](https://cdn.al-ain.com/images/2021/1/18/223-123953-efaa81c2-49f3-4385-a693-455f3ec29f2f_700x400.jpg)
የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስነት የተመዘገበው ታኅሣሥ 1/ 2012 ዓ.ም ነው
የተባበሩት መንግስታት የትምህርት ፣ የሳይንስ እና የባህል ተቋም (ዩኔስኮ) የጥምቀት ክብረ በዓልን በሰው ልጅ ወካይ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስነት መመዝገቡን ይፋ ያደረገው ታኅሣሥ 1 ቀን 2012 ዓ.ም ነበር፡፡
ከጥምቀት በዓል ቀደም ብለው መስቀል፣ የገዳ ሥርዓትና ፍቼ ጨምባላላ በዓለም የማይዳሰሱ ቅርስነት የተመዘገቡ የኢትዮጵያ ቅርሶች ናቸው፡፡