
የየመኑ ሃውቲ የናስራላህ ግድያን ተከትሎ መሪዎቹን ወደ ሳዳ ዋሻ ማዛወሩ ተሰማ
እስራኤል በሀምሌ ወር በሆዴይዳህ ወደብ ጥቃት ካደረሰች በኋላ የሃውቲ ዋና ዋና አመራሮች ከህዝብ እይታ እንዲሰወሩ ተደርጓል ተብሏል
እስራኤል በሀምሌ ወር በሆዴይዳህ ወደብ ጥቃት ካደረሰች በኋላ የሃውቲ ዋና ዋና አመራሮች ከህዝብ እይታ እንዲሰወሩ ተደርጓል ተብሏል
ኔታንያሁ “የሀገራችን ደህንነት ለማስጠበቅ የማንደርስበት ስፍራ የለም” ሲሉም አስጠንቅቀዋል
ወታደራዊ አመራሮቿ በቤሩት ከናስራላህ ጋር የተገደሉባት ቴህራን በቴል አቪቭ ላይ የምትወስደው የአጻፋ እርምጃ ግን አይቀሬ መሆኑን አስታውቃለች
በማእከላዊ ቤሩት በተፈጸመ የአየር ድብደባ 3 የፍሊስጤም ህዝባዊ ነጻ አውጪ ግንባር አመራሮች ተደግለዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም