
የአሜሪካው ከፍተኛ ዲፕሎማት ማይክ ሐመር ኢትዮጵያን ጨምሮ ወደ ሶስት የአፍሪካ ሀገራት ጉዞ ጀመሩ
ማይክ ሐመር በቅረቡ በሰጡት መግለጫ የሰሜን ኢትዮጵያ ጉዳይ አሳሳቢ ቢሆንም “የድርድር ተስፋ አለ” ማለታቸው አይዘነጋም
ማይክ ሐመር በቅረቡ በሰጡት መግለጫ የሰሜን ኢትዮጵያ ጉዳይ አሳሳቢ ቢሆንም “የድርድር ተስፋ አለ” ማለታቸው አይዘነጋም
ጠ/ሚ ዐቢይ “ኢትዮጵያ በዓመቱ ብሔራዊ ጥቅሟን በሚገባ አስጠብቃ ችግሯን ለመጨረሻ ጊዜ ለመፍታት ትታገላለች” ብለዋል
ኢትዮጵያ የተመድ ሪፖርት “ፖለቲካዊ ውግንና ያለው፣ እርስ በእርሱ የሚጣረስና ወገንተኛ ነው” ብላለች
ምሁራኑ “ህወሓት አሁን ላይ ድርድሩን የጠየቀበት ምክንያት ተገዶ ይሆናል፤ ምክንያት ፈልጎ ሊያቋርጠው እንደሚችል ግምታቸውን አሰቀምጠዋል
በህጉ መሰረት በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ጦርነት ላይ የሚሳተፉ አካላት ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ያዛል
በፌደራል መንግስት እና ህወሓት መካከል ያለው ጦርነት ለወራት ጋብ ካለ በኋላ በድጋሚ ተቀስቅሷል
የፌደራል መንግስት ህወሓት በወልቃይት፣ በዋግ እና በሱዳን በኩል ጥቃት መክፈቱን በትናንትናው እለት አስታውቋል
መንግስት ለሰላም የተዘረጋው እጅ እንዳይታጠፍ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የሚቻለውን እንዲያደርግ አሳስቧል
መንግስት የሕዝብን ከፍተኛ ፍጅት ለማስወገድ ሲባል የመከላከያ ኃይል የቆቦ ከተማን መልቀቁን አስታውቆ ነበር
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም