ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት አጣሪ ኮሚሽን ያወጣውን ሪፖርት ውድቅ አደረገች
ኢትዮጵያ የተመድ ሪፖርት “ፖለቲካዊ ውግንና ያለው፣ እርስ በእርሱ የሚጣረስና ወገንተኛ ነው” ብላለች
ኢትዮጵያ የተመድ ሪፖርት “ፖለቲካዊ ውግንና ያለው፣ እርስ በእርሱ የሚጣረስና ወገንተኛ ነው” ብላለች
ምሁራኑ “ህወሓት አሁን ላይ ድርድሩን የጠየቀበት ምክንያት ተገዶ ይሆናል፤ ምክንያት ፈልጎ ሊያቋርጠው እንደሚችል ግምታቸውን አሰቀምጠዋል
በህጉ መሰረት በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ጦርነት ላይ የሚሳተፉ አካላት ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ያዛል
በፌደራል መንግስት እና ህወሓት መካከል ያለው ጦርነት ለወራት ጋብ ካለ በኋላ በድጋሚ ተቀስቅሷል
የፌደራል መንግስት ህወሓት በወልቃይት፣ በዋግ እና በሱዳን በኩል ጥቃት መክፈቱን በትናንትናው እለት አስታውቋል
መንግስት ለሰላም የተዘረጋው እጅ እንዳይታጠፍ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የሚቻለውን እንዲያደርግ አሳስቧል
መንግስት የሕዝብን ከፍተኛ ፍጅት ለማስወገድ ሲባል የመከላከያ ኃይል የቆቦ ከተማን መልቀቁን አስታውቆ ነበር
የህወሓት ቡድን አሁንም ጥቃት መሰንዘሩን መቀጠሉንም ነው የገለጸው
አንቶኒ ብሊንከን ፤ አሜሪካ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት መጠበቅ ቁርጠኛ አቋም እንዳለትም አረጋግጠዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም