
በዓድዋ ድል በዓል አከባበር ላይ ህግ በጣሱ የፖሊስ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ
የአድዋ በዓል በየዓመቱ በሚከበርበት ምኒልክ አደባባይ በዓሉን እንዳያከብሩ በፖሊስ መከልከላቸውን የአይን እማኞች ለአልዓይን መናገራቸው አይዘነጋም
የአድዋ በዓል በየዓመቱ በሚከበርበት ምኒልክ አደባባይ በዓሉን እንዳያከብሩ በፖሊስ መከልከላቸውን የአይን እማኞች ለአልዓይን መናገራቸው አይዘነጋም
ጤፍን በዋናነት የሚያቀርበው አማራ ክልል ጭማሪውን ማንነታቸው አይታወቅም ካላቸው "ህገ-ወጥ ነጋዴዎች" ጋር አያይዞታል
ተሸላሚዎቹ ከባድ ፈተናዎችን አልፈው ለሰው ልጆች የሚጠቅም ስራ የሰሩ ጀግና ሴቶች ናቸው ተብሏል
የእግር እብጠት፣ ስንቆም ማዞር እንዲሁም ጎንበስ የማለት ችግሮች ተጠቃሽ ናቸው
ዜጎቻቸው ቆን የሆኑ የ50 ሀገራት ዝርዝር ይፋ የተደረገ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ በቀዳሚነት ተቀምጣለች
ስለዞኑ በክልል የመደራጀት ጥያቄ ህጋዊነት ጉዳይ የህግ ባለሙያዎች ምን ይላሉ?
መንግሥት በበኩሉ ወደ በዓሉ ስፍራ እንዳይሄድ የተከለከለ ሰው የለም ማለቱ ይታወሳል
የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን "በዓሉ በአዲስ አበባ ሶስቱም ቦታ በሰላም ተከብሯል፣ በዓሉን እንዳያከብር የተከለከለ ሰውም የለም" ብሏል
አል ዐይን በርግጥስ “ኢትዮጵያውያን የአድዋን ከፍታ ተረድተነዋል ወይ? የታሪክ ድርሳናትስ ስለ አለምእቀፋዊው ድል ምን ይላሉ” ሲል የታሪክ ምሁራንን ጠይቋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም