
“ከፊታችን ያሉብንን ሁለት ሃገራዊ ተልዕኮዎች በሚገባ በመወጣት ኢትዮጵያ ልጆች እንዳሏት ማረጋገጥ አለብን”- ብልጽግና
ሞትና መፈናቀል እንዲፈጠር ያደረጉ ኃይሎችን በቁጥጥር ስር የማዋል እና የህግ የበላይነትን የማስከበር ተግባሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ፓርቲው አስታውቋል
ሞትና መፈናቀል እንዲፈጠር ያደረጉ ኃይሎችን በቁጥጥር ስር የማዋል እና የህግ የበላይነትን የማስከበር ተግባሩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ፓርቲው አስታውቋል
“የሃገር ውስጥ ጉዳዮቻችንን በውይይት ልንፈታ ብንችልም የውጭ ፈተናው ግን ጊዜ የሚሰጠን አይደለም” ሲልም ነው ብልጽግና ያስታወቀው
በእነ አቶ ስብሐት ነጋ ላይ ለመመስከር ተስማምተው ነበር የተባለላቸው ወ/ሮ ኬሪያ ምስክርነታቸው ቀርቷል ተብሏል
የውሳኔ ሃሳቡ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ከግምት ውስጥ ያላስገባ ነው ሲል ዋሽንግተን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ መግለጫ አውጥቷል
ምዕራባዊያንና ዓለም አቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ ላይ ጫና ለማሳደር እየሞከሩ ነው ሲል መንግስት ሲከስ ቆይቷል
የተቃውሞ ደብዳቤ ለኤምባሲዎቹ ለማስገባትና በግንባር ለመነጋገር ተይዞ የነበረው መርሐ ግብር መስተጓጎሉንም የተቃውሞው አደራጆች አስታውቀዋል
ከህወሓት ጋር ተኩስ በማቆም ተደራደሩ በሚል የሚቀርቡ ግፊቶችን ፈጽሞ እንደማይቀበልም አስታውቋል
ከተደመሰሱት ውስጥ ቀደም ብለው የመከላከያ ሰራዊት አባል የነበሩ እና የሸሹ ይገኙባቸዋልም ነው የተባለው
በሀገር ውስጥ እስካሁን የቡድኑን የከተማ ህዋስ አባላት ጨምሮ 71 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም