
ሰራዊቱ እዳጋ ሐሙስን ተቆጣጠረ
የዘመቻው የመጨረሻ ግብ የሆነችውን መቀሌን ለመያዝ እየገሠገሠ እንደሚገኝም ሠራዊቱ አስታውቋል
የዘመቻው የመጨረሻ ግብ የሆነችውን መቀሌን ለመያዝ እየገሠገሠ እንደሚገኝም ሠራዊቱ አስታውቋል
ጊዜው “መቀሌ ያለው ህዝባችን ከከባድ መሳሪያ ጥቃት ራሱን እንዲታደግ ጥሪ የሚተላለፍበት” ነው
መከላከያው አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ መቆጣጠሩንም አስታውቋል
ዶክተር ቴድሮስ በተፈጠረው ሁኔታ “ልቤ ተሰብሯል” ሁሉም አካላት ለሰላም እንዲሰሩና የሰላማዊ ዜጎችን ደህንነት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርበዋል
“እነሱን ለመርዳት ያልቆፈረው ጉድጓድ የለም”
መንግስት በህወሓት ሃይሎች ላይ በምስራቅና በምእራብ ድል ማድረጉን እያሳወቀ ባለበት ወቅት ኤርትራ በኢትዮጵያ ጉዳይ ከግብጽ ጋር መምከሯን ገለጸች
“ሰራዊቱ ነጥሎ ለመምታት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ይገኛል”ም ብለዋል ጄነራሉ
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም