
የዓለም ንግድ ድርጅትን እንዲመሩ የተመረጡት የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት ማን ናቸው?
ናይጄሪያዊቷ ንጎዚ ኦኮንጆ ኢዊዓላ (ዶ/ር) የዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተመርጠዋል
ናይጄሪያዊቷ ንጎዚ ኦኮንጆ ኢዊዓላ (ዶ/ር) የዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተመርጠዋል
ምእራብ አፍሪካዊቷ ጊኒ አዋጅ ያወጀችው ሶስት ሰዎች በኢቦላ ቫይረስ ምክንያት መሞታቸው ከተረጋገጠ በኋለ ነው
ፖለቲከኞቹ ከፖለቲካው ሊገኝ የሚችለውን ትርፍ በመተው ህዝቡ የሚሻውን ከመካከላቸው እንዲመርጥ ፍላጎቱን ሊያስጠብቁለት እንደሚገባም አሳስባለች
34ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በበይነ መረብ እየተካሔደ ነው
ወንጀሉ ቦኮሀራም በተመሳሳይ ወር በናይጄሪያ ላይ ከፈፀመው የሽብር ወንጀል ይበልጣል ተብሏል
መሪዎቹ ወደ አዲስ አበባ የማይመጡት ጉባዔው በወረርሽኙ ምክንያት በግንባር የማይካሄድ መሆኑን ተከትሎ ነው
ሊቀመንበሩ “ክትባቱን ሳያገኝ የሚቀር አንድም ሃገር እንዳይኖር ላቅ ያለ ትብብር ያስፈልጋል” ብለዋል
ጥቃቱ በለጥ ሃዎ በተባለችው የድንበር ከተማ ከትናንት በስቲያ ምሽት የተፈጸመ ነው
አውሎንፋሱ ማእከላዊና ሰሜናዊ የሀገሪቱን ክፍል የሚያገናኘውን ድልድይ በመስበር እንቅስቃሴ አስተጓጎለ
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም