
የኢትዮጵያ ህገ መንግስት "መደበኛ ባልሆነ መንገድ" መሻሻል መጀመሩን ሰላም ሚንስቴር ተናገረ
ህገ መንግስቱን በሚመለከት ካሉ ሦስት ምልከታዎች ሁሉንም ባካተተ መልኩ መሻሻል የሚለው ሚዛን ይደፋል ተብሏል
ህገ መንግስቱን በሚመለከት ካሉ ሦስት ምልከታዎች ሁሉንም ባካተተ መልኩ መሻሻል የሚለው ሚዛን ይደፋል ተብሏል
የመተግበሪያ አጠቃቀም እውቀት ማነስ እና ነዳጅን በኤሌክትሮኒክ የግብይት ስርዓት የመግዛት ፍላጎት ማጣት በብዛት ይስተዋላሉ
ጦርነቱን ለማቆም ተፋላሚዎች ብዙ ስምምነቶችን ቢፈጽሙም ሁሉም ተጥሰዋል
ቦርዱ ህወሓት ህጋዊ ሰውነት የሚያገኘው በድጋሚ ለመመዝገብ ጥያቄ ሲያቀርብ እና ቦርዱ ሲፈቅድ ነው ብሏል
በሱዳን ጦርነት ዙሪያ ጎረቤት ሀገራትና ቀጠናዊ ድርጅቶች በሚኖራቸው ሚና ዙሪያም ሃሳባቸውን ሰጥተዋል
ብሔራዊ ባንክ የብር የመግዛት አቅም ሊዳከም ነው በሚል እየተሰራጨ ያለው መረጃ ሀሰት ነው ብሏል
ስምምነቱ ሀገራቱ ሽብርተኝነትን መዋጋት የሚያስችሉ የድንበር ላይ ቁጥጥር ስራዎችን ለመስራት እንደሚያግዝ ተገልጿል
ተጠርጣሪው "ጉዳዬ ምላሽ አላገኘም" በሚል በታጠቁት መሳሪያ ስራ አስፈጻሚውን መግደላቸውን ፖሊስ አስታውቋል
በሱዳን ቀውስ ምክንያት በቀን እስከ 1 ሺህ ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ነው ተብሏል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም