
“የግድቡን ጉዳይ ወደ ማይመለከታቸው የአረብ ሀገራት ለመውሰድ የሚደረገውን ጥረት አንቀበልም” ውጭ ጉዳይ
ከግድቡ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ሱዳን የራሷ አጀንዳ እንደሌላት አምባ. ዲና ገልጸዋል
ከግድቡ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ሱዳን የራሷ አጀንዳ እንደሌላት አምባ. ዲና ገልጸዋል
የድንበሩ ግጭቱ መተማና ጋላባት በተባሉ የድንበር ከተሞች መካከል በሚደረገው የንግድ ልውውጥ ላይ ተጽእኖ አላሳደረም ብለዋል ከንቲባው
ተፈናቃዮች በሚኖሩበት የልዩ ምርጫ ጣቢያዎችን ለማደራጀት ቢዘጋጅም ችግሮች መኖራቸውን ቦርዱ አስታውቋል
የኢትዮጵያ የወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር ሱዳን “ኢትዮጵያን በመውረር” የአፍሪካ ቀንድን ሰላም አደጋ ላይ መጣሏ “የሚያጸጽት ነው” ስትል ገልጻለች
ሀምዶክ “10 ዓመታትን የፈጁ ድርድሮች ካለምንም ዉጤት መጠናቀቃቸው የሚያሳዝን ነው”ም ብለዋል
የህብረቱ ልዩ መልእክተኛ ፔካ ሀቪስቶ በክልሉ ያለውን ግጭት ለመፍታት “ብቸኛው መፍትሄ ድርድር” ነው ብለዋል
“ለፖለቲካ ጠቀሜታ ሲባል የሚያራምዱት አቋም ተቀባይነት የሌለውና ሁሉም በአጽንኦት ሊገነዘበው የሚገባ” እንደሆነም ነው ኢ/ር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር) ያሳሰቡት
ኢትዮጵያ በኮቪድ 19 በተያዙ ሰዎች ቁጥር ብዛት ከአፍሪካ 4ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች
ምርጫ ቦርድ መሠረታዊ መረጃዎችን ለሕዝብ ይፋ እያደረገ ቢሆንም ጥረቱ በቂ እንዳይደለም ተቋሙ አስታውቋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም