
ፑቲን እና ትራምፕ በተጠባቂው የስልክ ውይይታቸው በምን ጉዳዮች ላይ ተነጋገሩ?
የዩክሬን ጦርትና የሁለትዮሽ ግንኙነትን ማደስ የውይይታው አካል ነበር
የዩክሬን ጦርትና የሁለትዮሽ ግንኙነትን ማደስ የውይይታው አካል ነበር
የዩክሬን ወታደሮች የሩሲያን ድንበር በመጣስ ያደረሱት ጥቃት በ1941 የጀርመኑ ናዚ ከፈጸመው ጥቃት ወዲህ በሩሲያ ሉኣዊነት ላይ የተቃጣ ትልቅ ጥቃት ሆኖ ተመዝግቧል
በሁለቱም ወገን የሚወጡ መረጃዎች እስከ መጪው አርብ ድረስ የዩክሬን ጦር ከስፍራው ሙሉ ለሙሉ ሊለቅ እንደሚችል አመላክተዋል
ኢራን ከአሜሪካ ጋር በተቃቃረችበት ማግስት የተጀመረው ልምምዱ በሶስቱ ሀገራት መካከል ያለውን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ነው
ዩክሬን 337 ድሮኖችን ተጠቅማ ጥቃት የፈጸመች ሲሆን፤ 91 ድሮኖች ሞስኮን ኢላማ እድርገዋል
1 ሺህ 109ኛ ቀኑን ያስቆጠረውን የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ለማስቆም ጥረቶች ቢደረጉም አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል
የሩሲያ ጦር ዶኔትስክ ክልል ውስጥ የሚገኘውን አንድሪቪካ መንደር መያዙን አስታውቋል
የትራምፕ አስተዳደር አውሮፓ ለደህንነቷ አሜሪካ ላይ መተማመን እንደማትችል ማሳየቱ የአውሮፓ መሪዎችን ስጋት ላይ ጥሏል
ጦርነቱን አምስት ሀገራት ከፍተኛ ወታደራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖን ለማግኘት ተጠቅመውበታል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም