
የሩሲያ የመንግስት ሚዲያዎች የሳይበር ጥቃት እንደደረሰባቸው ተዘገበ
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ከጥቃቱ ጀርባ ማን እንዳለ ባይናገሩም የሩሲያ ሚዲያዎ የምዕራባውያን ጥቃት ኢላማ ከሆኑ ቆይተዋል ብለዋል
የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ከጥቃቱ ጀርባ ማን እንዳለ ባይናገሩም የሩሲያ ሚዲያዎ የምዕራባውያን ጥቃት ኢላማ ከሆኑ ቆይተዋል ብለዋል
ሞስኮ ለመከላከያ ከፍተኛ ወጪ ከሚያወጡ ሀገራት መካከል ከአሜሪካ እና ቻይና በመቀጠል በ3ተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች
ከተማዋ በምስራቅ እና በምዕራብ ባሉ የጦር ግንባሮች መገናኛ ላይ የምትገኘው በመሆኗ በሁለቱም ወገን ለሚገኙ ወታደሮች ሎጂስቲክስ ለማድረስ ጠቀሜታ አላት
ኬቭ በበኩሏ “ሩሲያ አለምን በኒዩክሌር ከማስፈራራት ውጭ አማራጭ የላትም” ብላለች
ፕሬዝዳንት ፑቲን በቅዱስ ፒተርስበርግ ከተማ የሚገኝ የድሮን ማምረቻ ማዕከልን ጎብኝተዋል
ፑቲን በዩክሬን ጦርነት ከጀመሩ ወዲህ የሀገሪቱን ወታደሮች ቁጥር ሶስት ጊዜ አሳድገዋል
ዋሽንግተን የዩክሬን ኃይሎች ሩሲያን እንዲያሸንፉ በ10 ቢሊዮኖች የሚቆጠር ወታደራዊ ድጋፍ ለኪቭ አበርክታለች
ሚኒስቴሩ በኩርስክ በኩል በተደረገው ውጊያ ዩክሬን ከ12ሺ በላይ ወታደሮቿን እና በርካታ የጦር መሳሪያዎቿን አጥታለች ብሏል
ፑቲን ሩሲያ ለየትኛውም ሁኔታ ዝግጁ መሆን እንዳለባት እና የባህር ኃይሏን ማጠናከሯን እንደምትቀጥል ተናግረዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም