የሱዳን ጦር ቁልፍ ከሆነችው ከተማ ለቆ መውጣቱን አስታወቀ
የሱዳን ጦር ከተማዋን ለቆ የወጣው በጀነራል መሀመድ ሀምዳን ደጋሎ ወይም ሄሜቲ የሚመሩት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ወደ ከተማዋ መጠጋታቸውን ተከትሎ ነው
የሱዳን ጦር ከተማዋን ለቆ የወጣው በጀነራል መሀመድ ሀምዳን ደጋሎ ወይም ሄሜቲ የሚመሩት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ወደ ከተማዋ መጠጋታቸውን ተከትሎ ነው
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ከካርቱም በስተደቡብ ምስራቅ በኩል ወደምትገኘው ከተማ መጠጋት ከጀመሩበት ከባለፈው አርብ ወዲህ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሸሽተዋል
የአሜሪካ መንግስት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ወደ ዋድ መዳኒ የሚያደርጉትን የማጥቃት እንቅስቃሴ እንዲያቆሙ በትናንትናው እለት ጥሪ አቅርባለች
ተመድ እንደገለጸው 2/3 የሚሆነው የሀገሪቱ ህዝብ ወይም 30 ሚሊዮን ህዝብ የምግብ እርዳታ እንደሚፈልግ ገልጿል
ደብዳቤው ተልእኮው የተቋቋመው በሰዳን የተከሰተውን አብዮት ተከትሎ ያለውን ሽግግር ለማገዝ ቢሆንም ውጤቱ "ቅር የሚያሰኝ" መሆኑን ጠቅሷል
ድራር በስም ያልጠቀሷቸውን አካላት የሬድ ሲ ግዛትን ሀብት በማባከን እና በመበዝበዝ ከሰዋል
በሀገሪቱ አስምት ወራትን በዘለቀው ጦርነት ንጹሃን የእሳት እራት እየሆኑ ነው
በሱዳን አንድ ወቅት አጋር በነበሩት የሱዳን ጦር መሪ በጀነራል አልቡርሃን እና ፈጥኖ ደራሽ ኃይልን በሚመሩት ጀነራል ሄሜቲ መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት አሁንም እንደቀጠለ ነው
ፕሬዝደንት ሩቶ አልቡርሃን እንደደወሉላቸው እና ኬንያ ገለልተኛ አይደለችም የሚለውን ወቀሳቸውን እንዳነሱላቸው ገልጸዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም