
ኢትዮጵያ ለተመድ በጻፈችው ደብዳቤ “ግብጽ እና ሱዳን በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን ድርድር እንዲያከብሩ”ጠየቀች
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ህብረት ስለሚመራው የሶስትዮሽ ድርድር ያላትን አቋም ለተመድ የጸጥታው ም/ቤት በደብዳቤው አሳውቃለች
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ህብረት ስለሚመራው የሶስትዮሽ ድርድር ያላትን አቋም ለተመድ የጸጥታው ም/ቤት በደብዳቤው አሳውቃለች
“ድርድሩ ሌሎች አካላትን ያካት ማለት በአፍሪካ እምነት እንደሌላቸው ማሳያ” እንደሆነም ቃል አቀባዩ ተናግረዋል
“ለፖለቲካ ጠቀሜታ ሲባል የሚያራምዱት አቋም ተቀባይነት የሌለውና ሁሉም በአጽንኦት ሊገነዘበው የሚገባ” እንደሆነም ነው ኢ/ር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር) ያሳሰቡት
ሚኒስቴሩ “ግብጽ ለኢትዮጵያ ልግስና እና በቅን የመደራደር ፍላጎት እውቅና ለመስጠት” አለመቻሏንም ገልጿል
በጄነራል አብዱል ፋታህ አል ቡርሀን የተመራው ስብሰባው በሀገሪቱ ‘የፀጥታ ጉዳዮች’ ላይ መክሯል ተብሏል
“ኢትዮጵያ ሃሳቡን ለራሷ በሚስማማ መልኩ ነው ያቀረበችው” ያለችው ሱዳን መረጃ ከመለዋወጡ አስቀድሞ አስገዳጅ ስምምነት እንዲኖር ጠይቃለች
የአውሮፓ ህብረት ልዩ መልእክተኛው ሀቬስቶ “የኤርትራ ሰራዊት መውጣትን ሂደት መፍጠን” አለበት ብለዋል
ልዩ መልዕክተኛው ፔካ ሀቪስቶ እና ልዑካቸው ወደ ትግራይ የማቅናት ዕቅድ እንዳለው ተነግሯል
ሚኒስትሩ ግብጽና ሱዳን ድርድሩ በአፍሪካ ህብረት እንዳይመራ ፍላጎት እንደነበራቸው ገልጸዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም