
አዲሱ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ክፍያ ተመን ሲፈተሸ
በየአራት ዓመቱ የሚከለሰው የክፍያ ተመኑ እስከ 300 ኪሎ ዋት ድረስ ለሚጠቀሙ እስከ 75 በመቶ ድጎማ ይደራገል ተብሏል
በየአራት ዓመቱ የሚከለሰው የክፍያ ተመኑ እስከ 300 ኪሎ ዋት ድረስ ለሚጠቀሙ እስከ 75 በመቶ ድጎማ ይደራገል ተብሏል
የአማራ ክልል ጦርነት፣ ከሶማሊላንድ ጋር የተደረገው የወደብ ስምምነት እና የውጭ ሀገራት መገበያያ ገንዘቦች ምንዛሬ ጭማሪ ከዋነኞቹ ክስተቶች መካከል ተጠቃሽ ናቸው
ኢትዮጵያ በአሜሪካ ማዕቀብ የተጣለባት የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ከአንድ ዓመት በኋላ ነበር
የኢትዮጵያ አየር መንገድ “አስመራ ውስጥ ያለንን ገንዘብ እንዳናወጣ ተከልክለናል” በሏል
አስቀድመው የበረራ ጉዞ ቲኬት የቆረጡ መንገደኞች ያለምንም ዋጋ ጭማሪ በሌሎች አየር መንገዶች እንዲጓዙ እንደሚያደርግ አየር መንገዱ አስታውቋል
የግድቡ አብዛኛው ስራ በቀጣይ ታህሳስ ወር የመጨረሻው ምእራፍ ላይ ይደርሳል- ጠ/ሚ ዐቢይ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከሕዳሴ ግድብ በበጀት ዓመቱ 17 በመቶ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨቱን አስታውቋል
መጋቢት 2011 ዓ.ም በተፈጠረው በዚህ አደጋ ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ይጓዙ የነበሩ 157 ሰዎች ህይወት ማለፉ አይዘነጋም
አገለግልቶቹ ከውጭ ሀገር በቀላሉ ገንዘብ ለመላክና ዓለም አቀፍ ክፍያዎችን መፈጸም የሚያስችሉ ናቸው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም