
“በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ጥሰቶች አሁንም መሻሻሎች እየታዩ አይደለም”- የአውሮፓ ህብረት
የህብረቱ ልዩ መልእክተኛ ፔካ ሀቪስቶ በክልሉ ያለውን ግጭት ለመፍታት “ብቸኛው መፍትሄ ድርድር” ነው ብለዋል
የህብረቱ ልዩ መልእክተኛ ፔካ ሀቪስቶ በክልሉ ያለውን ግጭት ለመፍታት “ብቸኛው መፍትሄ ድርድር” ነው ብለዋል
የአውሮፓ ህብረት ልዩ መልእክተኛው ሀቬስቶ “የኤርትራ ሰራዊት መውጣትን ሂደት መፍጠን” አለበት ብለዋል
በትግራይ ክልል ከተከሰተው ግጭት ጋር ተያይዞ 2 ነጥብ 2 ሚሊየን ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል
የሰዓት እላፊ ገደብ ማሻሻያና የአዋጅ መተግበሪያ መመሪያው ከትላንት በስትያ ጀምሮ በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች ተግባራዊ ሆኗል
ፕሮግራሙ በክልሉ ለ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን ዜጎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጿል
በሁለት ቀናት ከአንድ መቶ በላይ ሲቪል ሰዎች በአክሱም ከተማ በነበሩ የኤርትራ ወታደሮች መገደላቸውን ሪፖርቱ ያመለክታል
ዋሽንግተን ተጨማሪ ሰብዓዊ ድጋፎችን ማድረጓን እንደምትቀጥል አስታውቃለች
ኃላፊዋ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት አማካኝነት የቀረበውን የ ’አብረን እናጣራ’ ጥሪ በበጎ ተቀብለውታል
“…ከመቀሌ ወደ ሓውዜን ለመሄድ 40 እና 60 ብር እንከፍል ነበር፤ አሁን ግን ከ600-1000 ብር እየከፈልን ነው” ያሉ ነዋሪ የዋጋ ንረቱን አማረዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም