
እስራኤል ከሁለት ወራት ተኩስ አቁም በኋላ በጋዛ ድጋሚ ሙሉ ጦርነት ማወጇን አስታወቀች
በትላንቱ ጥቃት የሀማስ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ከ400 በላይ ንጹሀን ተገድለዋል
በትላንቱ ጥቃት የሀማስ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ከ400 በላይ ንጹሀን ተገድለዋል
እስራኤል በሀማስ ላይ ጫና ለማበርታት የኤሌክትሪክ አገለግሎትና የእርዳታ ስርጭት እንዲቆም አድርጋለች
ሪፖርቱ እንደገለጸው የእስራኤል ኃይሎች ፍልስጤማውያንን ልብሳቸውን በመግፈፍ በአደባባይ እርቃናቸውን እንዲታዩ አድርገዋል፤ ወሲባዊ ጥቃትም ፈጽመውባቸዋል
ጥቃቱ ይቀጥላል የተባለው እስራኤል ወደ ጋዛ የሚገቡ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዳይገባ የጣለችውን እገዳ እንድታነሳ ያስቀመጠው ቀነ ገደብ መጠናቀቁን ተከትሎ ነው
ፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያንና ጀርመን እቅዱ በጦርነት የተጎዳችውን ጋዛን መልሶ ለመገንባት የሚያስችል ነው ብለዋል
ሀማስ ጥቅምት 7፣2023 ድንበር ጥሶ በደቡብ እስራኤል ጥቃት ከፈጸመ በኋላ በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት የፍልስጤማውያን የረመዳን ወር ክዋኔዎች ችግር ውስጥ ገብተዋል
በመልሶ ግንባታው ፍሊስጤማውያንን ሳያፈናቅል የሚካሄድ ሲሆን፤ ጋዛን ገለልተኛ ኮሚቴ እንዲያስተዳድር የሚያደርግ ነው ተብሏል
53 ቢሊየን ዶላር የሚያስፈልገው እቅዱ ጋዛን በ5 ዓመታት ውስጥ መልሶ መገንባት የሚያስችል ነው
እስራኤል የመጀመሪያ ዙር ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲራዘም የጠየቀች ሲሆን ሀማስ በበኩሉ ሁለተኛው ዙር ድርድር እንዲጀመር ይፈልጋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም