
እስራኤል ከሁለት ወራት ተኩስ አቁም በኋላ በጋዛ ድጋሚ ሙሉ ጦርነት ማወጇን አስታወቀች
በትላንቱ ጥቃት የሀማስ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ከ400 በላይ ንጹሀን ተገድለዋል
በትላንቱ ጥቃት የሀማስ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ከ400 በላይ ንጹሀን ተገድለዋል
እስራኤል በጋዛ በፈጸመችው መጠነሰፊ የአየር ጥቃት ከ330 በላይ ሰዎች ተገድለዋል
በጥቃቱ ቢያንስ 53 ሰዎች መገደላቸውን በሀውቲ የሚመራው የጤና ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አኔስ አልስባሂ ትናንት ተናግረዋል
ሪፖርቱ እንደገለጸው የእስራኤል ኃይሎች ፍልስጤማውያንን ልብሳቸውን በመግፈፍ በአደባባይ እርቃናቸውን እንዲታዩ አድርገዋል፤ ወሲባዊ ጥቃትም ፈጽመውባቸዋል
ሀማስ ጥቅምት 7፣2023 ድንበር ጥሶ በደቡብ እስራኤል ጥቃት ከፈጸመ በኋላ በተቀሰቀሰው ጦርነት ምክንያት የፍልስጤማውያን የረመዳን ወር ክዋኔዎች ችግር ውስጥ ገብተዋል
እስራኤል ከተመሰረተችበት 1948 ጀምሮ በሀሪቱ በስፋት ጥቅም ላይ የዋሉ ስሞችን የሚያሳይ ሪፖርት ወጥቷል
እስራኤል የመጀመሪያ ዙር ተኩስ አቁም ስምምነት እንዲራዘም የጠየቀች ሲሆን ሀማስ በበኩሉ ሁለተኛው ዙር ድርድር እንዲጀመር ይፈልጋል
የእስራኤል የጸጥታ ኃይሎች በእየሩሳሌም በሚገኘው መስጅድ ዙሪያ ያሉ ቁጥጥሮችን አጠናክረዋል ተብሏል
ከግብጹ ድረድር በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከጸጥታ ካቢኔያቸው ጋር አስቸኳይ ስብሰባ አድርገዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም