
ሩሲያ በጦር ግንባሮች ስልክ የሚይዙ ወታደሮቿን የሚቀጣ ህግ አዘጋጀች
ሩሲያ ያዘጋጀችው አዲሱ ህግ ዘመናዊ ስልክ ይዘው የተገኙ ወታደሮችን እስከ 15 ቀናት እስር እንዲፈረድባቸው የሚያደርግ ነው
ሩሲያ ያዘጋጀችው አዲሱ ህግ ዘመናዊ ስልክ ይዘው የተገኙ ወታደሮችን እስከ 15 ቀናት እስር እንዲፈረድባቸው የሚያደርግ ነው
ሚኒስቴሩ እንደገለጸው ልምምዱ የጸረ-አውሮፕላን ሚሳይል፣ ከባድ መሳሪያ፣ የጸረ-ባህር ሰርጓጅ መርከብ መሳሪያ አጠቃቀም ጨምሮ 300 የውጊያ ልምምዶችን ያካትታል
የሩሲያ ኃይሎች ቁልፍ የተባለችውን የአብዲቪካ ከተማ ከተቆጣጠሩ በኋላ በምስራቅ ዩክሬን በሚገኘው የዶኔስክ ግዛት ቀስበቀስ ወደፊት እየገፉ ናቸው
ህንድ እና ሩስያ በጂኦፖለቲካዊ ግንኙነት እና በንግድ ጠንካራ ትስስር ያላቸው ሀገራት ናቸው
ሩሲያ ንብረቶቿን አሳልፎ መስጠት ሌላ መዘዝ ያስከትላል በማለት ማስጠንቀቋ ይታወሳል
ለ29 ወራት በዘለቀው ጦርነት ሩስያ 18 በመቶ የዩክሬን ግዛትን ተቆጣጥራለች
የማስወንጨፊያ ስርአቱ በርካታ የተኳሾች ያሉት ሚሳይል የተገጠመለት እና እስከ 11ሺ ኪሎሜትር የሚርቁ ኢላማዎችን መምታት የሚችል ነው ተብሏል
ዩክሬን ባጋጠማት የወታደር እጥረት በየወሩ 30 ሺ ዜጎችን እየመለመለች ትገኛለች
አቡዳቢ በሁለቱ ሀገራት ዘንድ የገነባችውን እምነት ጦርነቱን በዘላቂነት ለማስቆም የሚደረጉ ድርድሮችን ለማስተባበር እንደምትጠቀምበት አስታውቃለች
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም