
አልሸባብ ከቁልፍ ወታደራዊ ይዞታዎቹ እያፈገፈገ ነው ተባለ
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በሽብር ቡድኑ ላይ “አጠቃላይ ጦርነት” ማወጃቸው አይዘነጋም
የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በሽብር ቡድኑ ላይ “አጠቃላይ ጦርነት” ማወጃቸው አይዘነጋም
የሶማሊያ ብሄራዊ ጦር አዛዥ፤ አሸባሪዎቹ ከሶማሊያ ምድር እስካልተወገዱ ድረስ ዘመቻው ይቀጥላል ብለዋል
ጓዶቹን የገደለው ወታደር የአእምሮ ችግር ሊኖርበት እንደሚችል ተገምቷል
ለጥቃቱ እስካሁን ሃላፊነቱን የወሰደ ባይኖርም አልሸባብ ሳይፈጽመው እንዳልቀረ ተገምቷል
የሽብር ቡድኑ በ2022 የፈፀመው ጥቃት ካለፈው አመት በ30 በመቶ መጨመሩን የመንግስታቱ ድርጅት ገልጿል
የእገዳው መራዘም ሽብርተኝነትን ለመዋጋት የሚደረገውን ጥረት ያደናቅፋል የሚል ስጋት ፈጥሯል
ፕሬዝዳንት ሀሰን ከኤርትራው አቻቸው ኢሳያስ ጋር በቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉም ተብሏል
የሶማሊያ መንግስት፤ ሶማሊያውያን አልሻባብን “ኻዋሪጅ” ብለው እንዲጠሩ ጠይቋል
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ጥቃቱን አልሻባብ እንዳደረሰው ገልጸው ሽብር ቡድኑን ለማጥፋት የተጀመረው ጥረት ይቀጥላል ብለዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም