
ትራምፕ ክሪሚያን የሩሲያ አካል አድርገው እውቅና ለመስጠት እያሰቡ ነው ተባለ
ፕሬዝደንት ትራምፕ ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር በሚያደርጉት የስልክ ውይይት የሩሲያው ፕሬዝደንት ተኩስ ለማቆም እንዲስማሙ ለማሳመን እንደሚሞክሩ ተገልጿል
ፕሬዝደንት ትራምፕ ከፕሬዝዳንት ፑቲን ጋር በሚያደርጉት የስልክ ውይይት የሩሲያው ፕሬዝደንት ተኩስ ለማቆም እንዲስማሙ ለማሳመን እንደሚሞክሩ ተገልጿል
የተኩስ አቁም ስምምነት ከተፈረመ አውሮፓ እና ብሪታንያ የሰላም አስከባሪ ጦር ለመላክ እየተዘጋጁ ነው
በሳኡዲ አረቢያ የዩክሬን እና አሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣናት ውይይት ላይ አስቸኳይ የ30 ቀናት የተኩስ አቁም እንዲደረግ ሀሳብ ቀርቧል
ዩክሬን 337 ድሮኖችን ተጠቅማ ጥቃት የፈጸመች ሲሆን፤ 91 ድሮኖች ሞስኮን ኢላማ እድርገዋል
ዩክሬን በሰው ሀይል እና ሀብት እየተመናመነች ነው ያሉት ትራምፕ በአፋጣኝ ድርድር እንዲጀመር አሳስበዋል
የዩክሬን ወታደሮች ባለፈው ነሀሴ ወር በምዕራብ ሩሲያ ኩርስክ ግዛት 1300 ስኩየር ኪሎሜትር ስፋት ያለው ቦታ ተቆጣጥረው ነበር
1 ሺህ 109ኛ ቀኑን ያስቆጠረውን የሩሲያ ዩክሬን ጦርነት ለማስቆም ጥረቶች ቢደረጉም አሁንም ተባብሶ ቀጥሏል
የዩክሬን ወታደሮች አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የገቡት ዋሽንግተን ለዩክሬን የደህንነት መረጃ ማጋራቷን ካቆመች በኋላ ነው
ጥናቱ የተካሄደው ኪቭ ቁጥር አንድ ከሆነችው አሜሪካ ጋር ያላት ግንኙነት በዋሽንግተን ኦቫል ኦፊስ በተፈጠረው ግጭት ምክንያት ቀውስ ውስጥ በገባበት ወቅት ነው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም