
የግብጹ ፕሬዝደንት አልሲሲ ከሶሪያ መሪ አልሻራ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ በካይሮ ተገናኙ
የግብጽ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት እንዳስታወቀው ሲሲ ከአል-ሻራ ጋር በነበራቸው ውይይት በሶሪያ የትኛውም የፖለቲካ ኃይል ያላገለለ አጠቃላይ የፖለቲካ ሂደት እንዲጀመር ማሳሰባቸውን ገልጿል
የግብጽ ፕሬዝደንት ጽ/ቤት እንዳስታወቀው ሲሲ ከአል-ሻራ ጋር በነበራቸው ውይይት በሶሪያ የትኛውም የፖለቲካ ኃይል ያላገለለ አጠቃላይ የፖለቲካ ሂደት እንዲጀመር ማሳሰባቸውን ገልጿል
በመልሶ ግንባታው ፍሊስጤማውያንን ሳያፈናቅል የሚካሄድ ሲሆን፤ ጋዛን ገለልተኛ ኮሚቴ እንዲያስተዳድር የሚያደርግ ነው ተብሏል
53 ቢሊየን ዶላር የሚያስፈልገው እቅዱ ጋዛን በ5 ዓመታት ውስጥ መልሶ መገንባት የሚያስችል ነው
የአረብ ሀገራት መሪዎች በጋዛ መልሶ ግንባታ ላይ በመጋቢት ወር መጀመሪያ በካይሮ ይወያያሉ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ካይሮ ከጋዛ የሚወጡ ፍልስጤማውያንን እንድትቀበል ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል
በትላንትናው እለት በሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተመራ ልዑክ ወደ አዲስአበባ ማቅናቱ ተገልጿል
የቀድሞው የደህንነት ሃላፊ አባስ ከማል ደግሞ የፕሬዝዳንት አልሲሲ አማካሪ ሆነው ተሹመዋል
ምክክሩ የሶስቱን ሀገራት ትብብርና በአፍሪካ ቀንድ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮረ እንደነበር ተገልጿል
ካይሮ፣ ሞቃዲሾ እና አስመራ የሶስትዮሽ ወታደራዊ ጥምረት ለመመስረት እየተንቀሳቀሱ መሆኑ ተገልጿል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም