
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አባቶች መካከል የተፈጠረውን ልዩነት ለእኩይ የፖለቲካ ዓላማ ለመጠቀም የሚንቀሳቀሱ አካላት አሉ- መንግስት
“የመሥዋዕትነት ሰልፍ አዘጋጅ ” በሚል ከባለ ሀብቶች፣ ከፖለቲከኞች እና ከ”መንፈሳውያን የወጣት አደረጃጀቶች” የተውጣጣ ቡድን መዋቀሩን ደርሼበታለሁ ብሏል
“የመሥዋዕትነት ሰልፍ አዘጋጅ ” በሚል ከባለ ሀብቶች፣ ከፖለቲከኞች እና ከ”መንፈሳውያን የወጣት አደረጃጀቶች” የተውጣጣ ቡድን መዋቀሩን ደርሼበታለሁ ብሏል
መንግስት ባወጣው መግለጫ ግን የተጠራው ሰልፍ እንዳይደረግ መከልከሉና ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ መዘጋጀቱን መግለጹ ይታወሳል
ነጻ የንግድ ቀጠናው ቀረጥና ክፍያዎች ነጻ በመሆናቸው የዋጋ ንረት እንደሚቀንስ ተስፋ ተጥሎበታል
እስካሁን ድረስ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ለኪየቭ ለማቅረብ ፈቃደኛ የሆነ ሀገር የለም
ከፍተኛ ኮሚሽነሩ፤ ኢትዮጵያ ስደተኞችን በማስተናገድ እየተወጣች ያለውን ዓለም አቀፍ ኃላፊነት አድንቀዋል
በመንግስት በኩል ከተወገዙት አካለት ጋር በአቻ መታየቷንም ቤተክርስቲያኗ መቃወሟ ይታወሳል
ኢሰመጉ ይህን ያለው ከኃይማኖት ጋር ተያይዞ ባለው ወቅታዊ የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ባወጣው መግለጫ ነው
ከሰሞኑም ከአንድ ታዳሚ ለተሰነዘረበት የዘረኛ ስድብ የሰጠው ምላሽ የአውስትራሊያ መገናኛ ብዙሃንን ትኩረት ስቧል
መንግስት በጉዳዩ ላይ ባሳየው አቋም ከቤተ-ክርስቲያኗ ወቀሳ ገጥሞታል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም