
እስራኤል እና ሀማስ በመጀመሪያው ዙር የተኩስ አቁም ስምምነት የመጨረሻውን የታጋቾች እና እስረኞች ለውውጥ ለማድረግ ተስማሙ
ሀማስ ታጋቾችን በሚለቅበት ጊዜ የሚያዘጋጃቸውን የመድረክ ትዕይንቶች የማያቆም ከሆነ ፍልስጤማውያን እስረኞችን እንደማትለቅ እስራኤል ዝታለች
ሀማስ ታጋቾችን በሚለቅበት ጊዜ የሚያዘጋጃቸውን የመድረክ ትዕይንቶች የማያቆም ከሆነ ፍልስጤማውያን እስረኞችን እንደማትለቅ እስራኤል ዝታለች
የእስራኤል እስረኞችን የመልቀቅ ሂደት የማራዘም ውሳኔ የተሰማው ሀማስ በመጀመሪያ ዙር የጋዛ ተኩስ ኡቀም ስምምነት መሰረት ስድስት በህይወት ያሉ ታጋቾችን ከለቀቀ በኋላ ነው
ጦርነቱ ባስከተለው ጉዳት እና የንጹሀን ሞት በእስራኤል ላይ ትችት የሰነዘሩ የአውሮፓ ሀገራት እንደነበሩ ይታወሳል
ኤችቲኤስ በፈጸመው መብረቃዊ የበሽር አላሳድ አስተዳደር መገርሰሱን ተከትሎ እስራኤል በሶሪያ ውስጥ በሚገኘው ተመድ በሚቆጣጠረው ከጦር ነጻ ቀጣና ኃይሏን አሰማርታለች
ሀማስ ግን ስነስርዓቱ የፍልስጤማውያንን አንድነት ለማሳየት ነው በማለት ትችቱን አይቀበልም
እስራኤል በምትኩ 602 የሚሆኑ ፍልስጤማውያን እስረኞችን ከእስርቤቶቿ ትለቃለች ተብሎ ይጠበቃል
ፍንዳታውን ተከትሎ በእስራኤል ሁሉም የአውቶብስ እና ባቡር ትራንስፖርት በጊዜያዊነት ተቋርጧል
በሁለቱ ተዋጊዎች መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት በመጋቢት መጀመሪያ ሲጠናቀቅ ምን ሊከሰት ይችላል የሚለው አሁንም በጥያቄ ውስጥ ይገኛል
እስራኤል ፕሬዝደንት ትራምፕ በቀድሞው ፕሬዝደንት ባይደን ተጥሎ የነበረውን የጦር መሳሪያ ኤክስፖርት እግድ ካነሱ በኋላ ኤምኬ-84 ቦምብ ጭነት መረከቧን ገልጻለች
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም