
የተመድ የሰላም አስከባሪ ሀይል ከደቡባዊ ሊባኖስ ለቆ እንዲወጣ ጠቅላይ ሚንስትር ኔታንያሁ ጠየቁ
10 ሺህ የሚጠጉ ከ50 ሀገራት የተውጣጡ ወታደሮች በደቡባዊ ሊባኖስ የሰፈሩት እስራኤል ሊባኖስን የወረረችበት የ1978ቱ ጦርነትን ማብቃት ተከትሎ ነበር
10 ሺህ የሚጠጉ ከ50 ሀገራት የተውጣጡ ወታደሮች በደቡባዊ ሊባኖስ የሰፈሩት እስራኤል ሊባኖስን የወረረችበት የ1978ቱ ጦርነትን ማብቃት ተከትሎ ነበር
ሄዝቦላህ በ24 ሰዓታት ብቻ ከ300 ሮኬቶች በላይ ወደ እስራኤል ተኩሷል
ሄዝቦላህ ከዚህ ቀደም ጥቅም ላይ ያላዋለቻው አደገኛ ሚሳዔሎችን ጨምሮ በርካታ ጦር መሳሪያዎችን አሁንም ታጥቋል
ሀገራቱ ግጭቱ ከተባባሰ በቀጠናው ከሚገኙ ኢራን የምትደግፋቸው ታጣቂዎች በነዳጅ ማውጫ ቦታዎች ላይ ጥቃት ሊፈጽሙ እንደሚችሉ ስጋት ላይ ናቸው
ሁለት የተመድ ሰላም አስከባሪ ጦር አባላት በደቡብ ሊባኖስ በእስራኤል ጥቃት ጉዳት ደርሶባቸዋል
13 ሺህ 200 ሮኬቶች ከጋዛ፤ 12 ሺህ 400 ሮኬቶች ከሊባኖስ ወደ እስራኤል ተተኩሰዋል
እስራኤል በጦርነቱ ከ40 ሺ በላይ የሀማስ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ፈጽማ ከአጠቃላይ የቡድኑ ታጣቂዎች ግማሽ ያህሉን መደምሰሷን ይፋ አድርጋለች
እሰራኤል ኢኮኖሚያዊ ተጽእኖውን ለመከላከል የታክስ ጭማሪ ልታደርግ እንደምትችል ይጠበቃል
የእስራኤል-ሄዝቦላ ግጭት የእስራኤል አጋር የሆነችውን አሜሪካን እና ኢራን ወደ ግጭቱ ጎትቶ እንዳያስገባ ተሰግቷል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም