
ከቅዳሜ ወዲህ በጋዛ ከ800 በላይ ፍሊስጤማውያን መገደላቸው ተገለጸ
እስራኤል ከፍተኛ የሃማሰ አዛዥ ገደልኩ ስትል፤ ሃማስ 3 የእስራኤል ወታደሮችን መግደሉ ተነግሯል
እስራኤል ከፍተኛ የሃማሰ አዛዥ ገደልኩ ስትል፤ ሃማስ 3 የእስራኤል ወታደሮችን መግደሉ ተነግሯል
ተመድን ጨምሮ በርካታ አለምአቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋማት በጋዛ ተኩስ ቆሞ፣ ሰብአዊ እርዳታ እንዲደርስ እና ተጋቾች እንዲለቀቁ ጥሪ በማቅረብ ላይ ናቸው
እስራኤል በጋዛ እያካሄደች ያለው ወታደራዊ ዘመቻ የሚጠናቀቀው ሀማስን ከምድረገጽ ስታጠፋ እንደሆነ በተደጋጋሚ መግለጿ ይታወሳል
የጋዛ ጤና ሚኒስቴር እንደገለጸው ስምምነቱ ባለቀ በሰአታት ውስጥ 109 ሰዎች ተገድለዋል፣ በደርዘን የሚቆጠሩ ቆስለዋል
እስራኤል ሮኬት በማስወንጨፍ ስምምነቱን ጥሷል ስትል ሀማስን ከሳለች
የጉተሬዝ ቃል አቀባይ ስቴፋኒ ዱጃሪክ ጊዜያዊ ተኩስ አቁሙን ወደ ዘላቂ ተኩስ አቁም ለመቀየር ድርድሮች መቀጠል አለባቸው ብለዋል
ሀማስ ባለፈው ጥቅምት ያደረሰውን ጥቃት ተከትሎ እስራኤል በጋዛ ላይ እየወሰደች የነበረው መጠነሰፊ ጥቃት በኳታር አደራዳሪነት በተደረሰ ተኩስ አቁም በጊዜያዊነት ቆሟል
ኔታንያሁ ሃማሰ በየቀኑ 10 ታጋቾችን የሚለቅ ከሆነ በታጋቾቹ መጠን የተኩስ ቁሙ ሊራዘም ይችላል ብለዋል
እስራኤል በተኩስ አቁም ስምምነቱ መሰረት ፍሊስጤማውያን እስረኞችን እየፈታች ነው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም