
በእስራኤል የሚገኙ ኤርትራውያን “ሁለተኛ ሀገራችን እየደማች ነው” አሉ
ኤርትራውያኑ “እስራኤል ሀገራችን ናት፤ ሁለተኛ ሀገራችን እየደማች አንታገስም” ብለዋል
ኤርትራውያኑ “እስራኤል ሀገራችን ናት፤ ሁለተኛ ሀገራችን እየደማች አንታገስም” ብለዋል
ከ1 ሚሊየን በላይ ፍልስጤማውያን ከመኖሪያቸው መፈናቀላቸውን ተመድ ገለጸ
ሃማስም ሮኬተ መተኮሱን የቀጠለ ሲሆን፤ የጋዛ ነዋሪዎቹም ቤታቸውን ለቀው እየሸሹ ነው
የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር የሀማስ ታጣቂዎችን ለመዋጋት እና በታጣቂ ቡድኑ ታግተው የተወሰዱ ሰዎችን ለማስለቀቅ በጋዛ የመሬት ጥቃት እያካሄደ መሆኑን ገልጿል
የመንግስታቱ ድርጅት ግን ፍልስጤማውያንን በአንድ ቀን ከጋዛ ለማስወጣት መታሰቡ አደገኛ ቀውስ ያስከትላል ብሏል
ሀማስ የእስራኤልን ድንበር በመጣስ ያልተጠበቀ ጥቃት ማድረሱን ተከትሎ እስራኤል በጋዛ በሚገኙ የሀማስ ይዞታዎች ላይ መጠነሰፊ የአጸፋ ጥቃት እየፈጸመች ትገኛለች
አረብ ኤምሬትስ የአሜሪካ ወታደራዊ አውሮፕላኖች ለእስራኤል ድጋፍ ለመስጠት አል ዳፍራ አየር ማረፊያ ገቡ መባሉን መሰረተ ቢስ ነው ብላለች
የሀማስን ጥቃት ተከትሎ እስራኤል በሃማስ ይዞታ ላይ መጠነሰፊ ጥቃት እያደረሰች ትገኛለች
ሃማስ እስራኤል በጋዛ ላይ በእግረኛ ጦር የምታደርገውን ወረራ ለመመከት ዝግጁ ነኝ ብሏል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም