የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ድልን ተከትሎ ጄነራል አልቡርሃን ስልጣን እንዲለቁ እየተጠየቁ ነው
የሱዳን ጦር ያለከባድ ውጊያ ከተማውን በመልቀቁ የጦሩ አመራር ላይ ጥያቄ አስነስቷል
የሱዳን ጦር ያለከባድ ውጊያ ከተማውን በመልቀቁ የጦሩ አመራር ላይ ጥያቄ አስነስቷል
የሱዳን ጦር ከተማዋን ለቆ የወጣው በጀነራል መሀመድ ሀምዳን ደጋሎ ወይም ሄሜቲ የሚመሩት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ወደ ከተማዋ መጠጋታቸውን ተከትሎ ነው
የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ከካርቱም በስተደቡብ ምስራቅ በኩል ወደምትገኘው ከተማ መጠጋት ከጀመሩበት ከባለፈው አርብ ወዲህ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሸሽተዋል
ከ500 ሺህ በላይ ሱዳናውያን ጦርነትን ሸሽተው በቻድ በስደት ይገኛሉ
የአሜሪካ መንግስት ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ወደ ዋድ መዳኒ የሚያደርጉትን የማጥቃት እንቅስቃሴ እንዲያቆሙ በትናንትናው እለት ጥሪ አቅርባለች
ተመድ እንደገለጸው 2/3 የሚሆነው የሀገሪቱ ህዝብ ወይም 30 ሚሊዮን ህዝብ የምግብ እርዳታ እንደሚፈልግ ገልጿል
ውሳኔው የተደረሰው፣ ጦርነቱ እንዲያቆም እየተደረገ የነበረው ድርድር በድጋሚ ከመቋረጡ በኋላ ነው
ደብዳቤው ተልእኮው የተቋቋመው በሰዳን የተከሰተውን አብዮት ተከትሎ ያለውን ሽግግር ለማገዝ ቢሆንም ውጤቱ "ቅር የሚያሰኝ" መሆኑን ጠቅሷል
የሱዳን ጦርና የፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ ጦርነት ሰባት ወራት አስቆጥሯል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም