
የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላህ ሀምዶክ ከቁም እስር ተለቀቁ
ሀምዶክ ከሳምንታት በፊት በሱዳን ጦር ከስልጣናቸው ከተነሱ በኋላ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ የቁም እስር ላይ ነበሩ
ሀምዶክ ከሳምንታት በፊት በሱዳን ጦር ከስልጣናቸው ከተነሱ በኋላ በመኖሪያ ቤታቸው ውስጥ የቁም እስር ላይ ነበሩ
በሱዳን እየተካሄደ ባለው ድርድር ለይ ሁሉንም የፖለቲካ እስረኞችን ከእስር ለመልቀቅ ተስማምተዋል
የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፉ ከካርቱም አልፎ ወደ ሌሎች አጎራባች ከተሞች እየሰፋ ይገኛል ተብሏል
በሱዳን ኢንተርኔት የተቋረጠው ወታደራዊ መሪው አልቡርሃን መንግስት ማፍረሳቸውን ከሳወቁ በኋላ ነበር
ሱዳናዊያን በጀነራል አል ቡርሃን የሚመራውን ወታደራዊ መንግስት መቃውማቸውን እንደቀጠሉ ነው
ተመድ የሱዳን ጦር ወደ ሰልፈኞች ጥይት እንዳይተኩስ አስቀድሞ አሳስቦ ነበር
ሌ/ጄ አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ራሳቸውን የአዲሱ ምክር ቤት መሪ አድርገው ሾመዋል
አል-ቡርሃን እስከሁን የወሰዷቸው እርምጃዎች እንዲቀለብሱ ከዓለም-አቀፉ ማህበረሰብ ከፍተኛ ጫና እየተደረባቸው ነው
ካርቱም ዜጎቿ ከአዲስ አበባ ውጭ እንዳይጓዙ አስጠንቅቃለች
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም