
የሱዳን ጦር መፈንቅለ መንግስቱን ለመቃወም በወጡ መምህራን ላይ አስለቃሽ ጭስ ተኮሰ
የሱዳን ጦር እስካሁን 14 ሰላማዊ ሰልፈኞችን ተኩሶ መግደሉ ተነግሯል
የሱዳን ጦር እስካሁን 14 ሰላማዊ ሰልፈኞችን ተኩሶ መግደሉ ተነግሯል
ሚኒስትሮቹ ቡርሃን ከመሩት መፈንቅለ መንግስት ጋር በተያያዘ ነበር በጦሩ የታሰሩት
ሆኖም ሃምዶክ ወደመሪነት ከመመለሳቸው በፊት ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀምጠዋል ተብሏል
አብደላ ሀምዶክ ወደ ድርድር ከመገባቱ በፊት ሲቪል አስተዳድሩ ወደ ነበረበት እንዲመለስ ጠይቀዋል
ድርድሩን ለመጀመርም ወደ ካርቱም የመጀመሪያ ልዑካቸውን ልከዋል
ኢብራሂም ዳንጉር በፕሬዝዳንት አልበሽር የስልጣን ዘመን ከፓርቲ ኃላፊነት እስከ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት አገልግለዋል
ጽ/ቤቱ በሃምዶክ ጉዳይ ላይ ዝርዝር መግለጫን አውጥቷል
ሃምዶክን ያሰረው የሃገሪቱ ጦር ለቋቸው እንደነበር ማስታወቁ ይታወሳል
እርስበርስ ሊገናኙ የሚችሉበት መንገድ መዘጋቱን የተናገሩት መርየም አል ሰዲቅ “ሁላችንም በእስር ላይ ነን” ብለዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም