
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጭነው ወደ ካርቱም የገቡ “ጦር መሳሪያዎች ተያዙ” መባሉ “ከእውነት የራቀ” ነው - የሱዳን የሃገር ግዛት ሚኒስቴር
ሚኒስቴሩ ባለስልጣናቱ ያዝን ያሉት “ጦር መሳሪያ” ምንም ዐይነት የህግ ግድፈት እንደሌለበት አስታውቋል አስታወቀ
ሚኒስቴሩ ባለስልጣናቱ ያዝን ያሉት “ጦር መሳሪያ” ምንም ዐይነት የህግ ግድፈት እንደሌለበት አስታውቋል አስታወቀ
አየር መንገድ ከሚመለከታቸው አካላት ተገቢውን ፈቃድ ካገኘ በኋላ መሳሪያዎቹን መጫኑን አስታውቋል
የተመድ ከፍተኛ የስደተኞች ጉዳይ ኤጀንሲ “በቅርቡወደ ኢትዮጵያ በስደተኞች የተደረገ እንቅስቃሴ” አለመመልከቱንም አስታውቋል
ሚኒስትሩ በቫይረሱ መያዛቸውን ትናንት ቅዳሜ ነው ያስታወቁት
ፕ/ር ያሲር አባስ ኢትዮጵያ ግድብ እየገነባች ካለችበት የዓባይ ውሃ ይልቅ ዘንድሮ ነጭ ዓባይ ሱዳንን ለጎርፍ አደጋ አጋልጧታል ብለዋል
ሱዳን በአብዬ ግዛት የተሰማራው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ጦር ይውጣልኝ የሚል ጥያቄ ስታቀርብ ቆይታለች
ኢትዮጵያ ለሱዳን፣ ለኬንያ እና ጅቡቲ በድምሩ 1 ነጥብ 6 ቢሊዮን ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ሀይልን እንደምትሸጥ አስታውቃለች
ድንበሩ በቀጣዮቹ ሁለት ወራት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ይከፈታል ተብሏል
ግራንዲ በከሰላ እና ገዳሪፍ አካባቢዎች የሚገኙ ስደተኞችን ለመጎብኘት በማሰብ ነው ለ2 ቀናት ጉብኝት ሱዳን የገቡት
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም