
ወደ ካርቱም ተጠርተው የነበሩት በኢትዮጵያ የሱዳን አምባሳደር ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ
ሱዳን ከሁለት ሳምንት በፊት በአዲስ አበባ የሚገኙ አምባሳደሯን ወደ ካርቱም እንዲመለሱ ጠርታ ነበር
ሱዳን ከሁለት ሳምንት በፊት በአዲስ አበባ የሚገኙ አምባሳደሯን ወደ ካርቱም እንዲመለሱ ጠርታ ነበር
ካርቱም ተጠርጣሪዎቹን ወንጀለኞች ቶሎ አሳልፎ በመስጠት ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለመተባበር ዝግጁ መሆኗን አስታውቃለች
ሱዳን የኢትዮጵያ ባለስልጣናት የሱዳንን ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ ማስገባታቸው ቅር መሰኘቷንም ገልጻለች
ተመድ ከሰሞኑ ከሃገሪቱ 18 ክልሎች በ8ቱ የሚገኙ 12 ሺ ገደማ ሱዳናውያን በጎርፍ አደጋ መጠቃታቸውን ማስታወቁ የሚታወስ ነው
ሱዳን ለማሸማገል ከማሰቧ በፊት ማስተካከል የሚጠበቅባት ብዙ የቤት ስራዎች እንዳሉም ተገልጿል
ኢትዮጵያ በአማካኝ በአንድ ሰከንድ 900 ሜትር ኪዩብ ውኃ ወደ ተፋሰሱ ሀገራት እንደሚለቀቅ ገልጻለች
የአከባቢው ጎሳዎች መሳርያ የታጠቁ መሆናቸው ግጭቶቹ እንዲባባስ ምክንያት መሆኑን መረጃዎች ያመለክታሉ
የግድቡ ሁለት የውሃ ማስተንፈሻዎች በሰከንድ 900 ሜትር ኪዩብ፤ በቀን 100 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ ገደማ ውሃ ይለቃሉ
የተመድ ፀጥታው ም/ቤት የግድቡ ጉዳይ በአፍሪካ ሕብረት በተጀመረው አደራዳሪነት መቀጠልን እንደሚደግፍ ገልጿል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም