
የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ካርቱምን ዋና ከተማው አድርጎ መንግስት እመሰርታለሁ ሲል ዛተ
በሀገሪቱ አስምት ወራትን በዘለቀው ጦርነት ንጹሃን የእሳት እራት እየሆኑ ነው
በሀገሪቱ አስምት ወራትን በዘለቀው ጦርነት ንጹሃን የእሳት እራት እየሆኑ ነው
በአሜሪካ የሚገኙ በአብደል ራሂም ዳጋሎ ስም የተመዘገቡ ንብረቶች እንዳይንቀሳቀሱ ታግደዋል
ኤለን መስክ ስለመረጃ ጠለፋውም ሆነ ስላነሱት ጥያቄ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም
አልቡርሃን ካሃዲ ያሏቸው ኃይሎች መሸነፍ እንዳለባቸው እና ከእዚህ ጋር መነጋገር አስቸጋሪ እንደሆነም ገልጸዋል
ጦሩ በሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች የተያዙ በርካታ አካባቢዎችን ለመያዝ ከፈረንጆቹ ሚያዝያ 15 ጀምሮ እተየዋጋ ይገኛል
በሱዳን ግጭት በሽህዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መገደላቸውንና ከአራት ሚሊዮን በላይ ደግሞ መፈናቀላቸውን ተመድ አስታውቋል
ከሀገሪቱ ጦር ጋር እየተዋጉ እሚገኙት ጀነራል ሔመቲ ጦርነቱ እንዲቆም የሱዳን ጦር አዛዦች በሌላ ይተኩ ሲሉ ቅድመ ሁኔታ አስቀምጠዋል
ተመተው ቆስለዋል፤ ሞተዋል የሚባሉ ወሬዎች ሲወራባቸው ቢቆይም ከረጅም ጊዜ መሰወር በኋላ ብቅ ብለዋል
ሄሚቲ የሱዳን ጦር ለሦስት አስርት ዓመታት በስልጣን ላይ ከነበሩት ታማኞች ትዕዛዝ እየተቀበለ ነው ሲሉ ከሰዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም