ፈረንሳይ 2ሺ ወታደሮችን ወደ ዩክሬን ልትልክ ነው ተባለ
ሩሲያ በምስራቅ ዩክሬን የምታደርገውን ጥቃት የቀጠለች ሲሆን በቅርቡ ወሳኟን አቭዲቪካ ከተማን ጨምሮ በርካታ መንደሮችን ተቆጣጥራለች
ሩሲያ በምስራቅ ዩክሬን የምታደርገውን ጥቃት የቀጠለች ሲሆን በቅርቡ ወሳኟን አቭዲቪካ ከተማን ጨምሮ በርካታ መንደሮችን ተቆጣጥራለች
አዛዡ በቁጥር ብልጫ ባለው የ"ጠላት ጦር" ላይ የበላይነት ለማግኘት የተሻለ የድሮን ሲስተም አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል
የሮማው ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ዩክሬን ግጭቱን ለማቆም "ነጭ ሰንደቅ አላማ" ከፍ የማድረግ እና ከሩሲያ ጋር የመደራደር ወኔ ሊኖራት ይገባል ብለዋል
ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ የሀገር ውስጡ የመከላከያ ኢንዱስትሪ እንዲጠናከር ጥሪ አቅርበዋል
የዩክሬን ጦር በዚህ ወር መጀመሪያ በሩሲያ ከተያዘችው አቭዲቪካ አቅራቢያ ካሉ ሁለት መንደሮች ለቆ መውጣቱን አስታውቋል
ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ዩክሬን እና አለምአቀፍ አጋሮቿ ክሬሚያን ለማሰመለስ ውጊያ ማካሄድ አለባቸው ሲሉ ተናግረዋል
የአሜሪካ ባለስልጣናት በጦርነቱ 70 ሺህ ዩክሬን ወታሮችና 120 ሺህ የሩሲያ ወታደሮች ሞተዋል ብለዋል
“ከህይወታችን 730 ቀናትን በጦርነት አሳልፈናል፤ በምርጧ ቀናችን እናሸንፋለን”- ፕሬዝዳት ዘለንስኪ
የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት ከተጀመረ ዛሬ ሁለት ዓመት ሞልቶታል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም