ዩክሬን በአቭዲቪካ አቅራቢያ ያሉ ሁለት መንደሮችን ለቃ ወጣች
የዩክሬን ጦር በዚህ ወር መጀመሪያ በሩሲያ ከተያዘችው አቭዲቪካ አቅራቢያ ካሉ ሁለት መንደሮች ለቆ መውጣቱን አስታውቋል
የዩክሬን ጦር በዚህ ወር መጀመሪያ በሩሲያ ከተያዘችው አቭዲቪካ አቅራቢያ ካሉ ሁለት መንደሮች ለቆ መውጣቱን አስታውቋል
ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ዩክሬን እና አለምአቀፍ አጋሮቿ ክሬሚያን ለማሰመለስ ውጊያ ማካሄድ አለባቸው ሲሉ ተናግረዋል
የአሜሪካ ባለስልጣናት በጦርነቱ 70 ሺህ ዩክሬን ወታሮችና 120 ሺህ የሩሲያ ወታደሮች ሞተዋል ብለዋል
“ከህይወታችን 730 ቀናትን በጦርነት አሳልፈናል፤ በምርጧ ቀናችን እናሸንፋለን”- ፕሬዝዳት ዘለንስኪ
የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት ከተጀመረ ዛሬ ሁለት ዓመት ሞልቶታል
ዩክሬን እንደገለጸችው ሩሲያ ከዩክሬኗ ሁለተኛዋ ትልቅ ከተማ ካርኪቭ በቅርብ ርቀት ያለችውን ኩፒያንስክን ለመያዝ አሁንም እየጣረች ነው
ዩክሬን ያጋጠማት የመሳሪያ እጥረት ሩሲያ እንድታሸነፍ እድል እየሰጠ ነው ብለዋል
አቭዲቭካ ከባክሙት በመቀጠል ለሩሲያ ትልቅ ስትራቴጂካዊ ፋይዳ ያላት ከተማ መሆኗ ተገልጿል
ሩሲያ በዩክሬን በምታደርገው ጦርነት ዚርኮን ሀይፐርሶኒክ የተባለውን ሚሳይል ጥቅም ላይ ማዋሏን ተመራማሪዎች ገልጸዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም