
በሩሲያ ሰሞንኛ ጥቃት 30 በመቶ የዩክሬን የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች መውደማቸውን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ ገለጹ
ዘለንስኪ፤ ጥቃቱ ከፑቲን አገዛዝ ጋር “ለመደራደር የሚስችል ምንም እድል እንደሌለ” የሚያመላክት ነው ብለዋል
ዘለንስኪ፤ ጥቃቱ ከፑቲን አገዛዝ ጋር “ለመደራደር የሚስችል ምንም እድል እንደሌለ” የሚያመላክት ነው ብለዋል
ጆ ባይደን ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ አሜሪካ ለዩክሬን የ18 ነጥብ 3 ቢሊዮን ዶላር ወታደራዊ ድጋፍ አድርጋለች
የተመድ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በሩሲያ የአየር ጥቃት “ኩፉኛ ደንግጫለሁ” ብለዋል
እካሁን ድርስ ቢያንስ 75 የሩሲያ ሚሳዔሎች በዩክሬን የተለያዩ ከተሞች ጥቃት ማድረሳቸውንም የዩክሬን ጦር አስታውቋል
ሚንስትሩ የአፍሪካ ጉብኝታቸውን ያቋረጡት ሩሲያ በዩክሬን ከተሞች ላይ አዲስ ጥቃት መክፈቷን ተከትሎ ነው
የክሬምሊን ቃል አቀባይ፤ ረሲያ የምትለቀውን ማንኛውም ግዛት መልሳ ትይዛለች ሲሉ ተደምጠዋል
ፕሬዝዳንት ዘሌንስኪ ዩክሬን የ2030 የአለም ዋንጫን ለማዘጋጀት የሚያስችል ሂደት እንድትጀምር ፍቃድ ሰጥተዋል
ኪቭ ዓለም የክሬምሊንን ህገ-ወጥ ድርጊቶችን በአስቸኳይ ሊያወግዘው ይገባል ብላለች
ዘለንስኪ የሩሲያ ኃይሎችን “ የጦር ወንጀለኛ ሆኖ ከመሞት የውትድርና ደብዳቤን አለመቀበል ይሻላል” ሲሉ መክረዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም