የቻድ ፕሬዝደንት መገደላቸውን ተከትሎ ሀገሪቱን የሚመራ የሽግግር ም/ቤት ተቋቋመ
የሽግግር ም/ቤቱ በሟቹ ፕሬዝደንት ልጅ መሐመድ ኢድሪስ ዴቢ እንደሚመራ ተገልጿል
የሽግግር ም/ቤቱ በሟቹ ፕሬዝደንት ልጅ መሐመድ ኢድሪስ ዴቢ እንደሚመራ ተገልጿል
ለ 6ኛ ጊዜ ምርጫ ያሸነፉት ፕሬዝደንቱ በአማጺያን ጥቃት መገደላቸውን የሀገሪቱ መከላከያ በብሔራዊ ቴሌቪዥን አስታውቋል
አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ሕብረት የአደጋ ጊዜ አስተዳደር ኮሚሽነር ጄንዝ ሌናር ጋር ተወያዩ
ሰልፈኞቹ ማንነትን መሰረት አድርገው በአማራ ህዝብ ላይ የሚፈጸሙ ግድያ እና መፈናቀሎች እንዲቆሙ ጠይቀዋል
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ህብረት ስለሚመራው የሶስትዮሽ ድርድር ያላትን አቋም ለተመድ የጸጥታው ም/ቤት በደብዳቤው አሳውቃለች
ከኮሮና ክትባት ጋር ተያይዞ የበለፀጉ ሀገራት ‘ስግብግብነት’ እያንፀባረቁ ነው ተብሏል
ሪፖርቱ ፈረንሣይ ለጭፍጨፋው እውን መሆን የ‘ተባባሪነት ሚና’ ነበራት ብሏል
ማላዊ ለኮሮና መከላከያ ከተመደበው በጀት ውስጥ 8 ሚሊዮን ዶላር መመዝበሩን አስታውቃለች
ህጻናቱ ወሲብን ጨምሮ ለተለያዩ ብዝበዛዎች እንዳይዳረጉ ተሰግቷል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም