አሜሪካ አጎአን አስመልክቶ ያሳለፈችውን ውሳኔ እንድትሰርዝ ኢትዮጵያ ጠየቀች
አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሶስት የአፍሪካ ሀገራትን ከአጎአ እድል መሰረዟ ይታወሳል
አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሶስት የአፍሪካ ሀገራትን ከአጎአ እድል መሰረዟ ይታወሳል
የምርመራ አካላቱን ገለልተኛነት ያጠየቀችው ኤርትራ በምርመራው አካሄድና ትክክለኛነት ላይ ጥያቄዎችን አንስታለች
ሁሉም ወገኖች ወደ ጠረጴዛ ይመጣሉ የሚል ከፍተኛ ተስፋ እንዳለው የአፍሪካ ህብረት ከሁለት ሳምንታት በፊት መግለጹ ይታወሳል
ክልሉ ሌሎች በክልል እንደራጅ የሚል ጥያቄ ላቀረቡ አካባቢዎች ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት እየሰራሁ ነው ብሏል
በግጭቱ በጦር ወንጀለኝነት ጭምር ሊያስጠይቁ የሚችሉ ወንጀሎች ቢፈጸሙም ጄኖሳይድ መፈጸሙን ግን ለማረጋገጥ አልተቻለም ተብሏል
በግጭቱ ወቅት ክብራቸውና ስብእናቸው የተገፈፈባቸውን ሰዎች ምስክርነት መስማት “ልብ ሰባሪ ነው”- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ
በጦር ወንጀለኝነት ጭምር ሊያስጠይቁ የሚችሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ተፈጽመው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን ጥፋቶቹ ዘር የማጥፋት አይደሉም
ሆኖም ሃምዶክ ወደመሪነት ከመመለሳቸው በፊት ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀምጠዋል ተብሏል
እለቱ “ኢትዮጵያ በእኛ መሥዋዕትነት የምትቀጥል ሀገር መሆኗን ዳግም ቃል ኪዳን የምንገባበት ነው” ብለዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም