ሱዳን በአልፋሽቃ ከ142 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ላይ የተዘራ ሰብል ሰበሰብኩ አለች
በኢትዮጵያ ግዛት ስር የነበረው አልፋሽቃ ባሳለፍነው ዓመት በሱዳን ወረራ መያዙ ይታወሳል
በኢትዮጵያ ግዛት ስር የነበረው አልፋሽቃ ባሳለፍነው ዓመት በሱዳን ወረራ መያዙ ይታወሳል
የሃገራቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ባደረጉት የጋራ የበይነ መረብ ውይይት ነው ፎረሙ እንዲቋቋም የተወሰነው
አዲሱ የማህበራዊ ትስስር ገጽ ፌስቡክንና ትዊተርን የሚገዳደር ነው ተብሏል
የቱርኩ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን በናይጄሪያ የሁለት ቀናት ጉብኝት ላይ ናቸው
ፑቲን በጉባዔው ላይ ባይገኙም የአየር ንብረት ሩሲያ ቅድሚያ የምትሰጠው የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሆኑንም ሞስኮ አስታውቃለች
የፌስቡክ ኩባንያ አዲስ ስያሜ በያዝነው ወር መጨረሻ ላይ ይፋ ይደረጋል ተብሏል
ጄፍሪ ፌልትማን ሱዳንን የሚጎበኙት በሲቪሊያን የስልጣን ሽግግር ሂደት ላይ ከሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ለመምከር ነው
ሆኖም ድብደባው በየትኛው አካባቢ እንደተፈጸመ አልተገለጸም
ፌስቡክ እስካሁን በሱዳን ከ1.8 ሚልዮን በላይ ተከታዮች ያልዋቸው ከ100 በላይ ፌክ አካውንቶች መዝጋቱንም ነው ያስታወቀው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም