11ኛው የኢትዮጵያ ክልል እንዲዋቀር ተወሰነ
በውጤቱ መሰረት የኮንታ ልዩ ወረዳን ጨምሮ የምዕራብ ኦሞ፣ የቤንች ሸኮ፣ የካፋ፣ የዳውሮ እና የሸካ ዞኖች 11ኛው የፌዴሬሽኑ ክልል ሆነው የሚዋቀሩ ይሆናል
በውጤቱ መሰረት የኮንታ ልዩ ወረዳን ጨምሮ የምዕራብ ኦሞ፣ የቤንች ሸኮ፣ የካፋ፣ የዳውሮ እና የሸካ ዞኖች 11ኛው የፌዴሬሽኑ ክልል ሆነው የሚዋቀሩ ይሆናል
‘ኤር ኢንዲያ’ የተሸጠው ለከፍተኛ ኪሳራ መዳረጉን ተከትሎ ነው
የቻይና አየር ሃይል 150 የጦር አውሮፕላኖችን በመጠቀም ለአራት ተከታታይ ቀናት የታይዋንን የአየር ክልል ጥሶ ሲንቀሳቀስ ነበር
ከቀድሞው የሊቢያ መሪ ሞአማር ጋዳፊ ውድቀት በኋላ ሀገሪቱ እርስበእስር ግጭት ውስጥ ገብታለች
የአሜሪካ ባለስልጣናት ዛሬ እና ነገ ከታሊባን ተወካዮች ጋር በኳታር መዲና ዶሃ ይገናኛሉ ተብሏል
የህብረቱ ፕሬዘዳንት ከኦባሳንጆ ጋር በነበራቸው ቆይታ የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በሰላም በሚፈታበት ሁኔታ መወያየታቸውን ተናግረዋል
የተባበሩት አረብ ኢምሬት፤ጆርዳን እና ኳታር አሁን ላይ የውጭ ሀገራት ስራ ስምሪት እየተደረገባቸው ያሉ ሀገራት ናቸው ተብሏል
ታሊባን አሜሪካ ወታደሮቿን ማስወጣቷን ተከትሎ አፍጋኒስታንን መቆጣጠሩ ይታወሳል
በቀጣይ ጊዜያትም የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም