በጀርመን ጥምር መንግስት ለመመስረት የሚያስችል ንግግር መካሄድ ጀመረ
የጥምር መንግስት ምስረታው ወራትን ይፈጃል የተባለ ሲሆን፤ እስከዚያው አንጌላ ሜርክል በኃላፊነታቸው ይቀጥላሉ
የጥምር መንግስት ምስረታው ወራትን ይፈጃል የተባለ ሲሆን፤ እስከዚያው አንጌላ ሜርክል በኃላፊነታቸው ይቀጥላሉ
ዶ/ር እሌኒ የኢትዮጵያ ምርት ገበያን ና ብሉ ሙን የተባሉ ተቋማትን መመስረታቸው ይታወቃል
ሚኒስትሯ በሰው ሃይል እና በጀት እጦት እምብዛም ይሰራ ያልነበረውን መስሪያ ቤት የመምራቱን ሃላፊነት መረከቡ ለውድቀት እንደመመቻቸት ሆኖ ነው የተሰማኝ ብለዋል
ኤምባሲው የሚዘጋው ከኢኮኖሚ ጋር በተያያዘ ወጪ ለመቀነስ በሚል እንደሆነ እምባሳደር ማርቆስ ተናግረዋል
ሌ/ጄ ጀነራል አብደል ፈታህ አል-ቡርሃን ጦሩን እንደገና እናደራጀዋለን ሲሉ ቃል ገብተዋል
የመፈንቅለ መንግስት ሙከራው የክፍፍሉ ነጸብራቅ ነውም ብለዋል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ
አንድሮይድ 2.3 እና ከዚያ በታች የሚጠቀሙ ስልኮች ከዛሬ ጀምሮ የጎግል ማፕ፣ ዩ ቲዩብ እና የጂ ሜይል አግልግሎቶቹን እንደማያገኙም ኩባንያው አስታውቋል
አብላጫ ድምጽ ያኙት ሶሻል ዴሞክራቶች 206 የቡንደስታግ መቀመጫዎችን ይዘዋል
መስቀል ሰላምንና እርቅን ያስገኘ፤ መጨረሻ ተግባሩንም ሰውን በማዳን ያጠናቀቀ ነው- ፓትሪያርክ ብፁዕ አቡነ ማትያስ
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም