እስካሁን 1 ሺ 730 የዩክሬን ወታደሮች እጅ መስጠታቸውን የሩሲያ ጦር አስታወቀ
ጦሩ ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ 771 የዩክሬን ወታደሮች እጅ መስጠታቸውን አስታውቋል
ጦሩ ባለፉት 24 ሰዓታት ብቻ 771 የዩክሬን ወታደሮች እጅ መስጠታቸውን አስታውቋል
ፊንላንድ ልክ እንደ ጎረቤቷ ስዊድን ሁሉ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ)ን ለመቀላቀል ወስናለች
መንግስት፤ ሱዳን የሰሜን ኢትዮጵያን ችግር እንደ መልካም አጋጣሚ ተጠቅማ ``ወረራ ፈጽማለች`` ብሏል
ቱርክ ሁለቱ ሀገራት የኔቶ አባል እንዳይሆኑ ተቃውማለች
ሀሰን ሼክ መሀሙድ በሶማሊያ ታሪክ ለሁለተኛ ጊዜ የተመረጡ የመጀመሪያ ሰው ናቸው
መሪዎቹ ወደ አቡዳቢ በመግባት ላይ ያሉት ሀዘናቸውን ከመግለጽ ባለፈ ከአዲሱ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጋር ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነትን ለመፍጠር ነው
በፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል ዳግም እየተካረረ የመጣው የጦርነት ስጋት እንዳሳሰበውአስታውቋል
በመጀመሪያ ዙር ምርጫ ሰይድ አብዱላሂ ዴኒ በ65 ደምጽ እየመሩ ሲሆን፤ ፐሬዝዳንት መሃመድ አብዱላሂ ፋርማጆ በ61 ይከተላሉ
በዩኤኢ ህገ-መንግስት አንቀጽ 53 መሰረት፤ ሉዓላዊ ም/ቤት ፕሬዝዳንት እና ም/ፕሬዝዳንትን የመምረጥ ስልጣን አለው
ሼክ መሀመድ ለዩኤኢ እድገት ትልቅ አሻራ ካኖሩና በቅድሚያ ከሚጠቀሱ ተራማጅ መሪዎች አንዱ ናቸው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም