
አሜሪካ በአማራ ክልል እየተባባሰ ያለው ግጭት እንዳሳሰባት ገለጸች
ብሊንከን ኢትዮጵያ የውስጥ ችግሮቿን በፖለቲካዊ ንግግር መፍታት እንደሚገባት ተናግረዋል
ብሊንከን ኢትዮጵያ የውስጥ ችግሮቿን በፖለቲካዊ ንግግር መፍታት እንደሚገባት ተናግረዋል
ኢሰመኮ ሳምንት ባወጣው ሪፖርት ከሀምሌ 2016 እስከ ጥቅምት 2017 በአማራ ክልል 200 ጾታዊ ጥቃቶች መፈጸማቸውን መግለጹ ይታወሳል
በተለያዩ አካባቢዎች የሚደርሱ ከፍተኛ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች ቀጥለዋልም ነው የተባለው
ማንኛውም አካል በሲቪል ሰዎች እና በሲቪል ተቋማት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ከማድረስ እንዲቆጠብ ባወጣው መግለጫ አሳስቧል
አብዱ ባለፉት 30 አመታት ውስጥ ከ4500 በላይ ቀባሪ የሌላቸውን ሰዎች ወግ እና ደምቡን ሳይለቅ አፈር አቅምሷል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የሩብ አመት የሰብአዊ መብቶች ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል
ማህበሩ በአንድ አመት ውስጥ በተፈጸሙ 200 ጥቃቶች ከ3ሺ በላይ ንጹሀን ላይ ጉዳት ደርሷል ብሏል
በመተማ የሚገኙ የሱዳን ስደተኞች ውጊያው የውሃ እና ምግብ አቅርቦትን ማወኩን ተናግረዋል
መንግስት የተራዘሙ ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ በመፍታት እና ተደጋጋሚ እገታዎች በሚፈጸምባቸው አካባቢዎች ትኩረት እና የደህንነት ከለላ እንዲሰጥ አሳስቧል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም