መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሰላማዊ ተቃዋሚዎችን ዝም ለማሰኘት ተጠቅሞበታል ሲል አምነስቲ ከሰሰ
አምነስቲ ኢንተርናሽናል የኢትዮጵያ መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን "ታዋቂ ፖለቲከኞችን እና ጋዜጠኞችን" በማሰር ሰላማዊ ተቃዋሚዎችን ለማፈን ተጠቅሞታል ሲል ከሷል
አምነስቲ ኢንተርናሽናል የኢትዮጵያ መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን "ታዋቂ ፖለቲከኞችን እና ጋዜጠኞችን" በማሰር ሰላማዊ ተቃዋሚዎችን ለማፈን ተጠቅሞታል ሲል ከሷል
ኢሰመኮ በዛሬው እለት ባወጣው መግለጫ በመራዊ ከተማ በርካታ ንጹሃን በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች መገደላቸውን ማስታወቁ ይታወሳል
በሸበል በረንታ እና ቋሪት ወረዳዎችም ከ21 በላይ ሲቪሎች በጸጥታ ሃይሎች መገደላቸው በኮሚሽኑ መግለጫ ተጠቅሷል
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መንግስት ከሸኔ ጋር ያደረገውን ድርድር ግልጽ አላደረገም በሚል የተነሳባቸውን ትችት አጣጥለውታል
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኢርቪን ማስኛ የአዋጁ መራዘም እንደሚያሳስባቸው ገልጸዋል
ዶ/ር ዳንኤል “የአዋጁ መራዘም በሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ላይ ሊያስከትል የሚችለው ተጽእኖ አሳሳቢ ነው” ብለዋል
ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ ከ700 በላይ ተጠርጣሪዎች ታስረዋል መባሉ አይዘነጋም
የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም በክልሎቹ የተከሰተው “ድርቅ ወይስ ረሃብ” ከሚለው የቃላት ምልልስ በመውጣት ለተጎጂዎች በፍጥነት መድረስ ይገባል ብሏል
አማራ ክልል ካሳለፍነው ሐምሌ ጀምሮ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስር ይገኛል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም