#አማራ

በሲቪል ሰዎች ላይ የሚፈጸሙ ግድያዎች እና እስሮች "እጅግ አሳሳቢ" መሆናቸውን ኢሰመኮ ገለጸ

የእስርን ጉዳይ በተመለከተ ኢሰመኮ ኮማንድ ፖስቱ በይፋ ከገለጻቸው እስሮች እና ቦታዎች ውጭ በአማራ ክልል፣ በአሮሚያ ክልል እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች የዘፈቀደ እስር ተፈጽሟል ብሏል

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በተወካዮች ም/ቤት ጸደቀ

የተወካዮች ምክርቤት በዛሬው እለት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የሚኒስትሮች ምክርቤት የውሳኔ ሀሳብን በአብላጫ ድምጽ በ16 ተቃውሞ እና በ12 ድምጽ ተአቅቦ ማጽደቁን ምክርቤቱ ገልጿል

በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም

በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም

መተግበሪያውን ያውርዱ ወይም ያዘምኑ