በኮሮና ቫይረስ ትናንት 97 ሰዎች ሞቱ
የኮሮና ቫይረስ ሟቾች ትናንት በ97 ጨምሮ 1,115 ደረሰ፡፡
የኮሮና ቫይረስ ሟቾች ትናንት በ97 ጨምሮ 1,115 ደረሰ፡፡
በኮሮና ቫይረስ ከፍተኛው ሞት በተከሰተበት በትናንትናው እለት የ108 ሰዎች ህይወት አለፈ
እስከ ትናንት ድረስ 4 ቢሊዬን የአሜሪካ ዶላር በተጨባጭ ወጪ ተደርጓል
የኮሮና ቫይረስን ስርጭት ለመግታት 675 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልጋል ተባለ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጥንቃቄ እያደረገ ወደ ቻይና በረራውን እንደሚቀጥል አቶ ተወልደ ገብረማሪያም ገለጹ፡፡
የኮሮና ቫይረስ ሟቾች ቁጥር በአንድ ቀን ልዩነት በ65 ጨምሮ 427 ደረሰ፡፡
የኮሮና ቫይረስ ሟቾች 362 የደረሱ ሲሆን የዉሀን የአስቸኳይ ጊዜ ሆስፒታል ዛሬ ስራ ጀምሯል፡፡
ከቻይና ውጭ በኮሮና ቫይረስ የመጀመሪያው ሞት በፊሊፒንስ ተከሰተ፡፡
በኮረና ቫይረስ ምክንያት በረራ ያቆሙ አየር መንገዶች
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም