
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና መስጠት ተጀመረ
በኦላይን ይሰጣል የተባለው ብሔራዊ ፈተናው በወረቀት በመሰጠት ላይ ይገኛል
በኦላይን ይሰጣል የተባለው ብሔራዊ ፈተናው በወረቀት በመሰጠት ላይ ይገኛል
በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ አፍሪካዊያን ቁጥር 105 ሺህ 275 መድረሱን የአፍሪካ ሲዲሲ መረጃዎች አመልክተዋል
የመጀመሪያ ናቸው ከ2 ሚሊዬን በላይ ክትባቶች ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል
ሚኒስትሯ የህክምና ማዕከላት አዳዲስ በሽተኞችን ለመቀበል የሚያስችል ቦታም ሆነ አቅም እያጡ ነው ሲሉም ነው ያስታወቁት
የመጀመሪያዎቹ 600 ሺ የኮቫክስ ክትባቶች ጋና ደርሰዋል
ካሳው ኮቫክስ በተሰኘው የክትባቶች ግዢ ስርዓት ለታቀፉ 92 ሀገራት ዜጎች ብቻ የሚከፈል ነው ተብሏል
አሜሪካ በወረርሽኙ ምክንያት የሞቱ ግማሽ ሚሊዬን ዜጎቿን አስባለች
አፍሪካ ሲዲሲ 1 ሚሊዬን ክትባት በመጪው ሳምንት ወደ አህጉሪቱ እንደሚገባ አስታውቋል
የኦን ላይን ፈተናው የቀረው የመፈተኛ ታብሌት ኮምፒውተሮች በወቅቱ ሃገር ውስጥ ለመግባት ባለመቻላቸው ነው
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም