
ከአዲስ አበባ የሸሸው የኮሮና ታማሚ ደብረ ብርሃን አካባቢ ተያዘ
ግለሰቡ ትናንት አዲስ አበባ በሚገኝ አንድ የግል ሆስፒታል ባደረገው ምርመራ በቫይረሱ መያዙን ያረጋገጠ ሲሆን ወደ ህክምና ተቋም ላለመግባት በሚል ነው የሸሸው
ግለሰቡ ትናንት አዲስ አበባ በሚገኝ አንድ የግል ሆስፒታል ባደረገው ምርመራ በቫይረሱ መያዙን ያረጋገጠ ሲሆን ወደ ህክምና ተቋም ላለመግባት በሚል ነው የሸሸው
ተጫዋቹ ስለ ጉዳዩ በሰሙ የከተማው ባለስልጣናት ወደ ሆቴል እንዲገባ ተደርጓል
ባለፉት ጥቂት ቀናት በሀገሪቱ 22 ግዛቶች የቫይረሱ ስርጭት ከፍተኛ ጭማሪ ማሳየቱ ተገልጿል
በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመትም ምጣኔ ሃብቷ በ5 ነጥብ 2 በመቶ ሊያሽቆለቁል እንደሚችል ተገምቷል
ፖርቹጋልን ጨምሮ ስድስት የአውሮፓ ሃገራት ጥለውት የነበረውን እገዳ በዚህ ሳምንት ያነሳሉ
ሶስቱ ባለግዙፍ ምጣኔ ሃብት ሃገራት በኮሮና ታማሚዎች ቁጥርም ከአህጉሪቱ ቀዳሚ ናቸው
“በሁለት አመታት ውስጥ አጠቃላይ ስርዓቱን ለመቀየር የሚያስችል አስማት ማንም የለውም”
የመንትዮቹ ወላጅ እናት የኮሮና ቫይረስ ታማሚ ነበሩ
በዛሬው ዕለት ብቻ 50 ሺ 237 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም