
ኢንስቲትዩቱ እያሻቀበ ያለውን ኮቪድ 19 ለመግታት በህዝባዊና ኃይማኖታዊ በዓላት የሚፈጠሩ መሰባሰቦች ኢንዲቀሩ ጠየቀ
አዲሱ “ዴልታ” ቫይረስ በኢትዮጵያ መኖሩን ለማረጋገጥ የተለያዩ የልየታ ስራዎች እያከናወንኩ ነው
አዲሱ “ዴልታ” ቫይረስ በኢትዮጵያ መኖሩን ለማረጋገጥ የተለያዩ የልየታ ስራዎች እያከናወንኩ ነው
በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ከ30 ሚሊዬን የሚልቁ አፍሪካውያን ስራ አጥ ሆነዋል ተብሏል
ኢትዮጵያ እስካሁን 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ገደማ ዜጎቿን የኮሮና ቫይረስ ክትባት ሰጥታለች
ዶ/ር ሊያ ታደሰ ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስበዋል
ክትባቱ ከ35 ዓመት እድሜ በላይ ላሉ ዜጎች በነጻ እንደሚሰጥ ተገልጿል
21 ግለሰቦች በኮቪድ 19 ህይወታቸውን ያጡ ሲሆን፤ 463 ሰዎች ደግሞ በጽኑ የታመሙ መሆናቸውን ትናንት የወጣው ሪፖርት ያመለክታል
እስካሁን 40 ሃገራት የአጭበርባሪዎች ሰለባ መሆናቸውን ዓለም አቀፉ የፖሊስ ተቋም አስታውቋል
ይህ የሆነው ዝርያውን ለመመርመር የሚያስፈልገው ኬሚካል ወይም ‘ሪኤጀንት’ ሃገር ውስጥ አለመኖሩን ተከትሎ ነው
በበሽታው የሚያዙ፣ በጽኑ የሚታመሙና ህይወታቸውን የሚያጡ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን መጨመሩንም አስታውቋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም