
ኢሰመኮ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በአማራ ክልል ብቻ እንዲገብና ከአንድ ወር በላይ እንዳይፈጸም ጠየቀ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፊታችን ሰኞ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ ለመወሰን አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፊታችን ሰኞ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ ለመወሰን አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል
በአዲስ አበባ ከአፋን ኦሮሞ ትምህርት እና ከኦሮሚያ ክልል መዝሙርና ሰንደቅ አላማ ጋር በተያያዘ ሁከት ተከስቶ እንደነበር ይታወሳል
ከ20 ሺህ በላይ የሚሆኑ ነዋሪዎች ወደ ኦቦራ ከተማ መፈናቀላቸውንም ኮሚሽኑ አስታውቋል
በትግራይ ያለው የኢሰመኮ ቢሮ በህወሃት እንደተዘጋበት ዶክተር ዳንኤል በቀለ ተናግረዋል
የክልሉ መንግስት የዜጎችን ደህንነት እንዲያስከብርም ተቋሙ አሳስቧል
መንግስት ጋዜጠኞችን “በስራቸው ምክንያት ከማሰር እና ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ውጭ ሰዎችን” ከማሰር እንዲታቀብም ተቋሙ አሳስቧል
በፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል ዳግም እየተካረረ የመጣው የጦርነት ስጋት እንዳሳሰበውአስታውቋል
የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትናንት በዋለው ችሎት ጋዜጠኛው በዋስ እንዲለቀቅ ወስኗል'
በግድያው የተጠረጠረ ግለሰብ “በአካባቢው በተፈጸመው ጥቃት ላይ እጃችን አለበት፤ ባምዛ በሚባለውና በግልገል በለስ ቦታዎች ሰዎች አሉን” ማለቱ ተገልጿል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም