
በአማራ ክልል በሶስት ወራት ውስጥ 120 ንጹሀን ዜጎች መገደላቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
በኦሮሚያ ክልልም ከ80 በላይ ንጹሃን እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታውቋል
በኦሮሚያ ክልልም ከ80 በላይ ንጹሃን እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታውቋል
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ተከሳሹን ጥፈተኛ በማለት በሞት እንዲቀጣ ወስኗል
የመንግስት የጸጥታ ሀይሎች ከ11 ዓመት ጀምሮ ያሉ ታዳጊዎችን ከህግ ውጪ ለግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎት እየመለመሉ ነውም ተብሏል
አቶ ታዬ ባለፈው ሰኞ በ20 ሺህ ብር ዋስትና ክሳቸውን በውጪ ሆነው እንዲከታተሉ ፍርድ ቤት መወሰኑ ይታወሳል
ተከሳሾች ክሱ የተመሰረተብን አማራ በመሆናችን ነው ሲሉ ለፍርድ ቤት በሰጡት የእምነት ክህደት ላይ ተናግረዋል
18 ወራት ባስቆጠረው ጦርነት ንጹሃን በእገታ፣ ዘረፋ እና ሌሎች የሰብዓዊ ቀውስ መዳረጋቸውን ተናግረዋል
በአማራ ክልል የተጀመረው ጦርነት ሁለተኛ ዓመቱን ይዟል
የኢትዮጵያ ልዩ ባስ ትራንስፖርት ማህበራትና ድርጅቶች ህብረት በበኩሉ በሾፌሮች እና ተሳፋሪዎች ላይ በሚፈጸሙ እገታዎች ምክንያት ስራ መስራት እንዳልቻሉ ተናግሯል
ባልየው ድርጊቱን ሲፈጽም የነበረው ሚስቱ ራሷን እንዳታውቅ የሚያደርግ መድሀኒት ያለ ፈቃዷ በመስጠት እንደሆነ ፖሊስ አስታውቋል
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም
በፍለጋ የተገኘ ውጤት የለም